Wednesday, October 22, 2014

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም


ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ
እራሱን ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ/ወያኔ እያለ በሚጠራው እና ትግሉን በሰለጠነ መልኩበጠረጴዛውይይት እና የሀሳብ የበላይነት ሳይሆን ከጫካ በመግባት ብረትን የኃያልነት ዋስትናበማድረግ በንጹሀንዜጎች ደም ላይ ተረማምዶ የጫካ ባህሪውን ከነግሳንግሱ እንዳለ ተሸክሞከህዝቦች ፈቃድ ውጭ በኃይልበህዝቦች ጫንቃ ላይ ተፈናጥጦ በሚገኘው የሽፍታ ቡድን የበላይነትየሚመራው በኢትዮጵያ ያለው ገዥአካል በአፍሪካ ወደር የማይገኝለት አምባገነን እና አረመኒያዊስብስብ እንደሆነ በተደጋጋሚ ስገልጽቆይቻለሁ፡፡ ዴሞክራሲ በህዝብ ለህዝብ የተቋቋመ ህዝባዊአስተዳደር ከሆነ የወሮበላ አገዛዝ መንግስትደግሞ በዘራፊዎች እና በወሮበላዎች ለዘራፊዎች እናለወሮበላዎች የተቋቋመ የማፊያ ቡድን ነው፡፡ 
በዚህች ትችቴ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ያለው ገዥ አካል እያራመደ ያለውን የሀገር ውስጥየዲፕሎማሲፖሊሲ ለመቃኘት አይደለም፡፡ ሆኖም ግን ትኩረት በማድረግ ለመዳሰስ የምሞክረውህዝባዊ ወያኔ ሀርነትትግራይ የተባለው የወሮበላ ስብስብ ቡድን በማራመድ ላይ ያለውን ዓለምአቀፍ የዲፕሎማሲ ፖሊሲንለመቃኘት ነው፡፡ በቅርቡ በአሜሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ቅጥር ግቢውስጥ አረመኒያዊ እና ግልብ መንፈስየተጠናወተው አንድ የጦር መሳሪያ ታጥቆ ኢትዮጵያውያን/ ሰላማዊ ተቃዋሚዎችን ተኩሶ ለመግደልበርካታ ጥይቶችን ሲተኩስ የነበረውን እና ለግድያሀራራው ሳይሳካለት የቀረውን የወያኔ ወኪል ለመግለጽየወሮበላ ዲፕሎማሲ እና የወሮበላዲፕሎማት የሚሉትን ቃላት እጠቀማለሁ፡፡ 
እንደ ሬውተርስ የዜና ወኪል አገላለጽ ‘ባለጠመንጃው ሰው’ እየተባለ ይጠራ የነበረው በአሜሪካየኢትዮጵያኤምባሲ ቅጥር ግቢ ውስጥ እንደጅብራ ተገትሮ በሰላማዊ መንገድ ጥያቄዎቻቸውንለማቅረብ ወደኤምባሲው ቅጥር ግቢ በሄዱት በንጹሀን ኢትዮጵያዊያን/ ዜጎች ላይ ሲተኩስየነበረው በስም ሰሎሞንታደሰ ገብረስላሴ የተባለው የወያኔ ባለሙሉ ስልጣን የደህንነት አታሼነበር፡፡ .. ሴፕቴምበር29/2014 የተደረገው የሰሎሞን ገብረስላሴ አስደንጋጩ እናአሳፋሪው የእሩምታ ተኩስ ጉዳይ በዓለምአቀፉ የዲፕሎማሲ ማህበረሰብ መዝገብ ውስጥ ሰፍሮበክብር እና ሞገስ ሳይሆን በቅሌት እና በውርደት፣በጥበበኛነት እና በምሁርነት ሳይሆንበጅላጅልነት እና በደንቆሮነት፣ በታጋሽነት እና በአርቆ አስተዋይነትሳይሆን በግልፍተኝነት እናበቅርብ አሳቢነት ሲታወስ ይኖራል፡፡ 
እንደ ሬውተርስ የዜና አገልግሎት ዘገባ ከሆነ “የዩናይትድ ስቴትስ የደህንነት ቃል አቀባይ ከቀኑ1215ሰዓት በሰሜናዊ ምዕራብ ዋሺንግተን . በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ቅጥር ግቢውስጥ ተኩስእንደተሰማ ፖሊስ በስፍራው በመገኘት ተኳሹን በቁጥጥር ስር በማዋል ወደ እስርቤት ልኮታል፡፡ የዓይንእማኞች እንደገለጹት ከሆነ የጥይት ተኩሱ የተከናወነው ሰላማዊተቃዋሚዎች ወደ ኤምባሲው ቅጥር ግቢበተጠጉ ጊዜ በኢትዮጵያ ኤምባሲ ቅጥር ግቢ ውስጥ ነውብለዋል…“ 
“የወያኔን ኤምባሲ መውረር” 
በሰላማዊ ተቃዋሚዎች የተወሰዱ በርካታ የቪዲዮ ክሊፖች እንደሚያስረዱት እና የኢትዮጵያሳቴላይትቴሌቪዥን/ኢሳት አገልግሎት እንዳመለከተው በቅርቡ በኢትዮጵያ በኦጋዴን እናበጋምቤላ ክልሎች በወያኔገዥ አካል ታጣቂዎች በንጹሀን ዜጎች ላይ የተወሰደውን አረመኒያዊጭፍጨፋ እና ግድያ በማስመልከትበኤምባሲው ቅጥር ግቢ ውስጥ በመገኘት ተቃውሟቸውንለመግለጽ እና የወያኔው አምባሳደር ከሆኑትከአቶ ግርማ ብሩ ጋር በጠረጴዛ ዙሪያ የፊት ለፊትውይይት ለማድረግ በሄዱት የሰላማዊ ተቃዋሚ ቡድንግለሰቦች ጥያቄ ማቅረብ ምክንያት ነበር፡፡ 
አንድ ማንነቱ ያልታወቀ ሰላማዊ ተቃዋሚ ከወሰደው የቪዲዮ ክሊፕ እንደሚታየው ሰላማዊተቃዋሚዎችበመጀመሪያ ወደ ኤምባሲው ቅጥር ግቢ ለመግባት ሲያደርጉ የነበረውን ሁኔታ በግልጽያመለክታል፡፡የተወሰደው የቪዲዮ ምስል የተሰባሰቡ ሰላማዊ ተቃዋሚዎች በኤምባሲው ቅጥር ግቢበመግባት በግቢውውስጥ ባለ መቀመጫ ቦታ ላይ የደረሱ መሆናቸውን ያሳያል፡፡ የኤምባሲውሰራተኞች ለደህንነት ተብሎከታጠረው መስታወት በስተጀርባ ሆነው በመመልከት ላይ ነበሩ፡፡ሰላማዊ ተቃዋሚዎች አምባሳደሩንማነጋጋር እንደሚፈልጉ ጥያቄ አቀረቡ፡፡ በርካታዎቹ ሰላማዊተቃዋሚዎች ድምጻቸውን ከፍ በማድረግጩኸት በማሰማት መፈክሮችን ያስተጋቡ ነበር፡፡ከመካከላቸው አንዱ እንዲህ ሲል ተደምጧል፣ “ይህየወያኔ ኤምባሲ እንጂ የኢትዮጵያ ኤምባሲአይደለም፡፡“ ሌላኛው ሰላማዊ ተቃዋሚ ደግሞ እንዲህ የሚልጥያቄ አቀረበ፣ “ከአቶ ግርማ ብሩ(ከወያኔው አምባሳደርጋር ለመነጋገር እንፈልጋለን፡፡ ከእርሳቸው ጋርስለኦጋዴን፣ ጋምቤላ እናስለአንዳርጋቸው ጽጌ ጉዳይ መወያየት እንፈልጋለን፡፡“ ሌሎች ሰላማዊተቃዋሚዎች ደግሞየአንዳርጋቸው ጽጌ (ከጥቂት ወራት በፊት በወያኔ ገዥ አካል ከየመን ተጠልፈው ወደኢትዮጵያከተወሰዱት የግንቦት 7 የአመራር አባልምስል ያለበትን ቲሸርት በመልበስ እርሳቸውከእስርእንዲፈቱ ሲጠይቁ ነበር፡፡ ሌላ አንድ ሰላማዊ ተቃዋሚ ደግሞ እንዲህ ሲል ተደምጧል፣እስክንድርነጋ (በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ያለው እና  በወያኔ ገዥ አካል 18ዓመታትእስራት ተበይኖበት በአሁኑጊዜ ቃሊቲ እየተባለ በሚጠራው እስር ቤት በመማቀቅ ላይ የሚገኘው)ጋዜጠኛ ይፈታ“ ሌላው ማንነቱበውል ያልታወቀ ሰላማዊ ተቃዋሚ እንዲህ በማለት ጨኸትሲያሰማ ነበር፣ “በጎሳ ክፍፍል አገዛዝ ታመናል፣እናም ሰልችቶናል“ በግልጽ እንዲህ የሚል ጥያቄአቅርቦ ነበር፣ “በእንደዚህ ያለ ወሮበላ አገዛዝ እስከ መቸድረስ ነው ስንገዛ የምንኖረውእኛታመናል፣ እናም በዘራፊዎች እና በወሮበሎች መገዛት ሰልችቶናል!“    
በኢሳት የተወሰደ የቪዲዮ ምስል እንደሚያሳየው ሁሉም ከዚህ ጉዳይ ጋር የተያያዙት ነገሮችሁሉከኤምባሲው ቅጥር ግቢ የተከናወኑ መሆናቸውን ነው፡፡ ከአራት ሰላማዊ አመጸኞች መካከልአንደኛውየኢትዮጵያን ሰንደቅዓላማ የያዘ ሲሆን ጥቁር ልብስ ወደ ለበሰው እና መሳሪያወደታጠቀው ገብረስላሴየሚባል የኤምባሲው አታሼ ሲቀርብ ያሳያል፡፡ ወዲያውኑም ገብረስላሴበማነጣጠር ወደ ሰላማዊተቃዋሚዎች አቅጣጫ መተኮስ ጀመረ፡፡ ሆኖም ግን ዒላማውን ስቷል፡፡ሰላማዊ አመጸኞች ያለምንምፍርሀት ወደ ገብረስላሴ መቅረብ ጀመሩ፡፡ ማንነቱ በውል ያልታወቀአንድ ሰላማዊ ተቃዋሚ እንዲህበማለት ድምጹን ከፍ በማድረግ በድጋሜ ጩኸቱን ማሰማትጀመረ፣ “እኛ ወንጀለኞች አይደለንም፣ ግርማብሩን ጥሩልን፣ ከእርሳቸው ጋር ለመነጋገርእንፈልጋለን፡፡“ ሌላው ሰላማዊ ተቃዋሚ ገብረስላሴን በድፍረትእንዲህ ይለው ነበር፣ “ወደ ፊትቀጥል፡፡ ተኩስ!“ በዚህን ጊዜ ገብረስላሴ ሽጉጡን ወደ ሰላማዊተቃዋሚዎች በማነጣጠር እነርሱንስሜታዊ እንዲሆኑ በመገፋፋት ወደ ኤምባሲው ዋና ህንጻ በመግባትየሽሽት ሙከራ ማድረግጀመረ፡፡ በዚህ ሂደት ላይም ገብረስላሴ ሽጉጡን ወደ ሰላማዊ ተቃዋሚዎችበመደገን በተደጋጋሚለማስፈራራት ሞከረ፡፡ በመጨረሻም ጥይቶቹን በሙሉ ተኩሶ ስለጨረሰ ሽጉጡጥይት አልባበመሆን የባዶ ሽጉጥ ድምጽ ሲያቃጭል ይሰማ ጀመር፡፡ ባለመሳሪያው እብሪተኛ ደንቆሮወደኤምባሲው ህንጻ ዘልቆ በመግባት አስተማማኝ ጥበቃ ባለበት ለእንግዶች ጊዚያዊ ማረፊያወደተዘጋጀውወደ ሰራተኞች አካባቢ በመሸሽ ሄደ፡፡ በመጨረሻም አንድ ሰላማዊ ተቃዋሚ ወደባንዲራ መስቀያ ቦታውበመሄድ በመሀከሉ ላይ የኮከብ ምልክት ያለበትን የወያኔን ባንዲራከተሰቀለበት በማውረድ በኢትዮጵያሰንደቅዓላማ በመተካት የኢትዮጵያን ሰንደቅዓላማ ሲሰቅልታየ፡፡ በመጨረሻም ሰላማዊ ተቃዋሚዎች ወደኤምባሲው ቅጥር ግቢ ዘልቀው በመግባት ወደጊዚያዊ ማረፊያ ቦታው በመሄድ ድምጻቸውን ከፍ በማድረግመጮህ ጀመሩ፣ነጻነት ነጻነት…“በማለት፡፡ 
ለተለያዩ ድርጅቶች የሚሰራው የምርመራ ጋዜጠኛ እና ዕውቁ የሰብአዊ መብት ጥበቃ ተሟጋችየሆነውአበበ ገላው ከሌላ ምንጭ ያገኘውን መረጃ ዋቢ በማድረግ እንዲህ የሚል ዘገባ አቅርቧል፣በዩኤስ አቃቤሕግ በዋሺንግቶን ከተማ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆነው ቢል ሚለር በገብረስላሴላይ በመግደል ሙከራእና ታጥቆም በመገኘቱ ምክንያት ለህግ ቢቀርብ እስከ 30 ዓመታትበእስራት ሊያስቀጣ የሚችል የክስመጥሪያ ወጥቶበታልብሎ ነበር፡፡ የአሜሪካ መንግስት መምሪያቃል አቀፈባይ የሆኑት ጀን ፔንሳኪ የወያኔገዥ አካል የተኳሹን የገብረስላሴን ያለመከሰስ መብትለማንሳት እና ለህግ እንዲቀርብ ለማድረግ ፈቃደኛያለመሆኑን መግለጹን በማስመለከት እንዲህብለው ነበር፣ “ለኤምባሲው የቀረበው ጥያቄ ውድቅ ሆኗል፣እናም በአሁኑ ጊዜ የወንጀልተጠርጣሪው ግለሰብ አገር ለቅቆ ወጥቷል፡፡“        
አስቀያሚውን የጫካ ትዝታ በዋሺንግተን . መተግበር? 
እስከ አሁን ድረስ በዋሺንግተን . የዲፕሎማሲ ታሪክ የወያኔ “ዲፕሎማሲ” በሰላማዊመንገድጥያቂያቸውን ባቀረቡ ዜጎች ላይ መሳሪያ አውጥቶ በመተኮስ ማስተናገድ የዴሞክራሲአባትበሆነችው አሜሪካ ውስጥ ካሉ በየትኛውም ኤምባሲ ቅጥር ግቢ ውስጥ በታሪክያልተሞከረየመጀመሪያው ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ ሰሎሞን ገብረስላሴ አነጣጥሮ ተኳሽ ነውንጫካውስጥበነበረበት ወቅት ከደርግ ጋር ሲያካሂደው የነበረው የዚያ ጦርነት አስቀያሚ ትዝታ ድንገትብልጭብሎበት ይሆን እንዴሰሎሞን ገብረስላሴ በኤምባሲ ቅጥር ግቢ ውስጥ ተቃውሟቸውንበሰላማዊመንገድ ለማሰማት በተሰባሰቡ ሰላማዊ ተቃዋሚዎች ላይ በየትኛውም የዲፕሎማሲያዊ ተቋምላይተሞክሮ ያልታወቀውን ስልጣኔ የጎደለውን የደንቆሮዎች ድርጊት በመናፈቅ ተኩስ ከፍቶወገኖቻችንንለመጨረስ መሞከሩ በእውነት በጫካ በነበረበት ጊዜ ወያኔን ሲቃወሙ የነበሩትንወገኖቻችንን ሁሉሲጨርስ እንደነበረው ሁሉ አሁንም ያንን እኩይ ምግባር የዓለም የዴሞክራሲተምሳሌት በሆነችው አሜሪካእምብርት ዋሺንገተን .ላይ ልምዱን ለማስታወስ ያህልሲነሽጠው የክለሳ ስራ መስራቱ ይሆን እንዴ? ‘ጉድ ሳይሰማ መስከረም አይጠባ’ እንዲሉ!
ገብረስላሴ የፈጸመው እኩይ ድርጊት በስነልቦና ሳይንስ ትምህርት ተመራማሪዎች ‘አስቀያሚትዝታበመባል የሚታወቀውን ከአዕምሮ ጋር ተቆራኝቶ የሚኖረውን እና ሳይታሰብ እና በድንገትቅጽበታዊበሆነ መልኩ በአንድ ምክንያታዊም ሆነ ኢምክንያታዊ ክስተት በሚፈጸምበት ጊዜ ላይ ግንፍልብሎበመውጣት ወደ ድርጊት ከሚሸጋገር ስነልቦናዊ ድርጊት ጋር ይመሳሰላል፡፡ ከዚህ አንጻርገብረስላሴያልታጠቁ ሰላማዊ አመጸኞችን በኤምባሲው ቅጥር ግቢ አካባቢ በተመለከተ ጊዜበአዕምሮስነልቦናው ውስጥ ተቀርጾ የተነበበው በከፍተኛ ወኔ እና ከባድ መሳሪዎችን ታጥቆበመምጣትየእርሱን የአማጺ ቡድን ወያኔን ለመውጋት የመጣ ሰራዊት መስሎ ነው የታየው፡፡በግልብአዕምሮው ውስጥ ተጽፎ የሚታየው ይኸው ነው፡፡ ሌላ በጎ ነገር በቡድንም ሆን በግልያልለመዱትንእና ያላዩትን ነገር ለሰሎሞን ገብረስላሴ ከየትኛው ተሞክሮው ተቀምሮ በአዕምሮውጓዳ ውስጥ አድሮሊከሰት ይችላል ተብሎ ይታሰባልጀግናው ገብረስላሴ ያንን የመሰለ ድርጊትበሚጽምበት በዚያን ጊዜየሀገሮች መስተጋብር ማስፈጸሚያ የሆነውን ኤምባሲን የሚጠብቅ መስሎአልታየውም፡፡ ይልቁንምበአዕምሮው ላይ ተቀርጾ የኖረው እና አሁንም ያለው የወያኔን የመሬትውስጥ ምሽግ ጫካ በነበረበት ጊዜከጠላት ለመከላከል የሚያደርገውን ቅጽበታዊ እርምጃመውሰድን ነው የሚያስታውሰው፡፡ ወዲ ገብረስላሴበድል አድራጊነት በሚመስል መልኩ ሽጉጡንእያወዛወዘ በዲፕሎማት ወግ ጥቁር ሱፉን ገድግዶ ለብሶበሰላማዊ ተቃዋሚዎች ላይ ሲተኩስበታላቋ ዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ ለዲፕሎማሲያዊ ተልዕኮ በከፍተኛደረጃ የውጭ አገርየዲፕሎማት ሰው መቀመጫ ወንበር ላይ መሆኑን ፍጹም በሆነ መልኩ እረስቶታል፡፡አይ ጫካመኖርየጫካ አስተሳሰብ እኮ በጫካው ውስጥ ያሸነፈ ይኑር የሚለውን የአራዊትአስተሳሰብንየተላበሰ ሆኖ ይገኛል፡፡ ወዲ ገብረስላሴ በጫካ ህይወቱ ጊዜ ጠላትን ለመከላከል እናአለቆቹንጠላት ከሚያደርሰው ጥቃት ለመጠበቅ ከአዛዦቹ ይሰጥ የነበረውን ትዕዛዝ ተቀብሎይተገብርወደነበረበት የወያኔ አማጺ ቡድን እግረኛ ተዋጊነት ስራው ተመለሰ እንጅ ዘመናዊ አስተሳሰብእናየትምህርት ክህሎት ከሚጠይቀው ዲፕሎማትነት ጋር ትውውቅም ሆነ ዝምድና የሌለው መሆኑንበሚገባተግብሮ እና አስመስክሮ ወደ አገሩ ሳይሆን ወደ መፈንጫው ተመልሷል፡፡ 
ሰሎሞን ገብረስላሴ ስለ ዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ተልዕኮ እና የውጭ ዲፕሎማት የኗሪነት ፖሊሲእና ህግጥበቃ ምን እንደሆነ እና ምን እንደሚመስል የማያውቀው መሆኑ በግልጽ ይነበባል፡፡አሜሪካ በውጭየሚገኙ ኤምባሲዎቿን ከማንኛውም የጠላት ጥቃት ለመከላከል ፈጣን የሆኑ የባህርኃይል ሰራዊቷንበማሰማራት ጥበቃ እንደምታደርገው ሳይሆን በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካየሚገኙትን የዲፕሎማሲፋሲሊቲዎችን ጥበቃ በሚመለከት ግን ኃላፊነቱ የወደቀው በአሜሪካየመንግስት መምሪያ፣ በደህንነትአገልግሎቱ እና በአካባቢ የፖሊስ ወኪሎች የጋራ ጥረት ላይ ነው፡፡ከዚህ አንጻር የዋሺንግቶን ከተማ ፖሊስለዲፕሎማሲያዊ ፋሲሊቲዎች ደህንነት ሲባል የተለያዩመንገዶችን በመጠቀም አስፈላጊውን ጥበቃበማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ለጥበቃው በተለይምዘብ ለተወሰኑ ፋሲሊቲዎች ወይም ደግሞለደህንነት ጉዳይ ሲባል እየተዘዋወሩ የሚጠብቁ ዘቦችንበመመደብ እና የፖሊስ ምልክት ያለባቸውንተሽከርካሪዎች በማሰማራት አገልግሎት ይሰጣሉ፡፡እንደዚሁም ደግሞ መረጃ የማይሰጠው የደህንነትአገልግሎቱ መስሪያ ቤት በዋሺንግትን .አካባቢ ላሉ የዲፕሎማሲያዊ ተቋማት ተገቢ የሆነ ጥበቃይሰጣል፡፡ ይህ የደህንነት አገልግሎትመስሪያ ቤት በዲፕሎማቱ ማህበረሰብ እና በዲፕሎማቶችፋሲሊቲዎች ላይ ሊፈጸም የታሰበአስተማማኝ አደጋ መኖሩን ሲያረጋግጥ ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፡፡ 
ያለመከሰስ መብት የተጎናጸፉት ዲፕሎማቶች በማንኛውም መልኩ የጦር መሳሪያን በመጠቀምሌሎችንሰላማዊ በሆነ መልክ ተቃውሟቸውን በሚገልጹ ያልታጠቁ ወገኖች ላይ ጥቃት መሰንዘር፣ዲፕሎማቶችበእራሳቸው ሀገር በሌሎች ወገኖች ላይ ጥቃት ለማድረስ ሲባል የጦር መሳሪያ ደብቆመገኘት፣ ወይም ደግሞበድብቅ መሳሪዎችን በማከማቸት በዩናይትድ ስቴትስ ወይም በዩናይትድስቴትስ በሚኖሩ ሌሎች ተመሳሳይተግባራትን በሚያካሂዱ ዲፕሎማቶች ላይ ጥቃት መሰንዘርንየሚፈቅድ ህግ፣ ፖሊሲ ወይም ደግሞ ልምድበፍጹም የለም፡፡ ዲፕሎማቶች አለመግባባቶችን እናውዝግቦችን በሰላማዊ እና በሰለጠነ መንገድ ለመፍታትየቃላት “ጥይቶችን” ይጠቀማሉ እንጅእንደ ወዲ ሰሎሞን ገብረስላሴ እየተገበረው እንደነበረው ቁጥር 38የካሊበር ሽጉጦችንአይጠቀሙም፡፡ ወዲ ገብረስላሴ በኤምባሲ ቅጥር ግቢ አካባቢ መሳሪያ በመተኮስያልታጠቁሰላማዊ ተቃዋሚዎችን ለመግደል በተደጋጋሚ ባደረገው የግድያ ሙከራ በዋሺንግተን.የዲፕሎማሲ ታሪክ ውስጥ ህሊና ቢስ እና የሞራል ስብዕናን የጣሰ የወንጀል ድርጊት ሆኖሲታወስይኖራል፡፡ ይህ አስነዋሪ የወንጀል ድርጊት ወደፊት ለሚመጡት አስርት ዓመታትየወሮበላየዲፕሎማሲ እኩይ ድርጊቶች እንዳይፈጸሙ የሚያግዙ ለዓለም አቀፍ የህግ እናየዲፕሎማሲተማሪዎች አገልግሎት የሚውሉ የማስተማሪያ ጽሑፎችን ለማዘጋጀት ታላቅ እገዛንያደርጋል፡፡    
ወሮበላን ዲፕሎማት ልታደርገው ትችላለህ ሆኖም ግን ወሮበላነቱን ከዲፕሎማትነቱንልታላቀቀውአትችልም፣ 
የዲፕሎማት ሰዎች ተቀራርቦ በመነጋገር፣ ስምምነት በማድረግ እና በመቻቻል (አብዛኛውን ጊዜበማታለል)ባለመግባባት የሚከሰቱ ውዝግቦችን ለመፍታት ይፈልጋሉ፡፡ የወሮበላ ዲፕሎማቶችሁሉንም ችግሮች እናከዚእነዚህ ክሶች ጋር ተያይዘው የሚከሰቱ ውዝግቦችን በመግደል፣በመደብደብ ወደ ዘብጥያ በመወርወርእና የፖለቲካ ተቀናቃኞቻቸውን እና ጠላቶቻቸውንበማሰቃየት ይፈታሉ፡፡ ዲፕሎማሲ “በመንግስታትተወካዮች መካከል የሚደረጉ ስምምቶችንለማምጣት የሚያገለግል ትምህርት እና የተግባር ተሞክሮ ነው፡፡ወሮበላ ዲፕሎማት ሰሎሞንገብረስላሴ የዲፕሎማት ትምህርቱን ያገኘው እና የቀሰመው  ኢንላይከሚባለው ተረታዊየዲፕለማት ትምህርት ቤት ነው፡፡ “ሁሉም ዲፕሎማሲ በማንኛውም መንገድ ቢሆንየጦርነትቀጣይነት ነው፡፡“ ወዲ ሰሎሞን ገብረስላሴ በዲፕሎማቲክ ያለመከሰስ መብትን መደበቂያምሽግበማድረግ ለአስርት ዓመታት በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ የዘለቀውን አከፊውን የወያኔን የጫካ ጦርነትወደዩናይትድ ስቴትስ ለማምጣት ፈለገ፡፡ 
የሰለጠኑ ወሮበላ ዲፕሎማቶች ያለመከሰስ መብታቸው ተጠብቆ የሚመረጡት እና የሚላኩት እጅግአናሳበሆነ አጋጣሚ ነው፡፡ አብዛኞቹ አገሮች ወደ ሌላ አገር የሚያሰማሯቸውን ዲፕሎማቶችየሚመርጧቸውበመንግስት መስሪ ቤቶች ከሚመድቧቸው በከፍተኛ ደረጃ ካሉ ሰዎች መካከልነው፡፡ አብዛኞቹየሚመረጡት ዲፕሎማቶችም በከፍተኛ ደረጃ ትምህርት የቀሰሙ፣ ሰፊ ልምድያካበቱ እና ጠለቅ ያለየፖለቲካ እውቀት ያላቸውን ዜጎች ነው፡፡ ብዙ አገሮችም የዲፕሎማትሰዎቻቸውን ሾመው ወደመደቧቸውአገሮች ከመላካቸው በፊት ሙያዊ የሆነ እና ከሙያው ጋርአግባብነት ያለው ስልጠና በማዘጋጀትእንዲሰለጥኑ ያደርጋሉ፡፡ 
እጅግ በጣም ውሱን ካልሆነ በስተቀር ማንኛውም ሀገር ቢሆን እንደ ወዲ ሰሎሞን ገብረስላሴያለውን ተራማይም ደንቆሮ መርጦ እንደ ዩናይትድ ስቴትስ ባለች አገር ላይ ዲፕሎማት ብሎአይልክም፡፡ በዲፕሎማቲክመስኩ በጣም ቀልጣፎች ያልሆኑ አገሮች እንኳ ለዲፕሎማሲ ተልዕኮየመለመሏቸውን ሰዎች ወደየሀገሮችከመላካቸው በፊት ስለዲፕሎማሲ ስራ ሰልጠና ይሰጧቸዋል፡፡በዚህም መሰረት በየጊዜው ከሚለዋወጠውዓለም አቀፍ ሁኔታ ጋር አብረው ለመሄድ እንዲችሉእገዛ ያደርግላቸዋል፡፡  የሚሰጠው ስልጠናምበትክክለኛው መንገድ በዲፕሎማሲ ስራ እና ተግባርላይ ትኩረት ያደረገ እንጅ ስለጦርነት ስልት እውቀትወይም ዜጎችን በአገራቸው እንዴት መግደልእንደሚችሉ ለማሰልጠን አይደለም፡፡ ለምሳሌም ያህልአዘረባጃን የእራሷ የሆነ “የዲፕሎማሲአካዳሚ” አላት፡፡ ቡልጋሪያም የግሏ የሆነ የዲፕሎማሲ ማሰልጠኛተቋም አላት፡፡ እንደዚሁምደግሞ ጋና ኮፊ አናን የሰላም ጥበቃ ስልጠና ማዕከል/Kofi Annan Peace Keeping Training Center የሚባል የዲፕሎማቶች ማሰልጠኛ ተቋም አላት፡፡ በሌላበኩልም የግልየዲፕሎማቶች ማሰልጠኛ ዩኒቨርስቲዎች ማለትም እንደ Tuft University’s Fletcher School of Law and Diplomacy እና ሌሎች ተቋማትም ከዓለምአቀፋዊድርጅቶች ጋር ዝምድና ያላቸው ድርጅቶች አሉ፡፡ 
ሊታምን በማይችል መልኩ የሚያስደንቀው እና የሚገርመው ነገር በአጠቃላይ የወያኔ የውጭጉዳይሚኒስቴር አመራር በዲፕሎማሲ የሙያ ዘርፎች ላይ የሰለጠነ ወይም ደግሞ በዚህ ሙያ ላይበቂልምድ ያለው ዲፕሎማት የለውም፡፡ ለምሳሌ ያህል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የበላይ ቁንጮ የሆነውሰውየዲፕሎማሲ ሙያ ስልጠናም ሆነ ልምድ የላቸውም፡፡ ምንም፣ ባዶየውጭ ጉዳይ ሚኒስትርቴዎድሮስአድኃኖም የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ያገኙት ከአስመራ ዩኒቨርስቲ በስነሕይወት/Biology የትምህርትመስክ ነው፡፡ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ደግሞ በማስተር ኦፍሳይንስ Immunology of Infectious Diሰዓሰስ በሚል ከሎንዶን ዩኒቨርስቲ ያገኙሲሆን የፒኤች  ዲግሪያቸውን ደግሞበህብረተሰብ ጤና/Community Healthየትምህርት መስክ በእንግሊዝ ሀገር ከሚገኘውከኖቲንግሀም ዩኒቨርስቲ ተቀብለዋል፡፡ ለጤናሚኒስትርነት ተሾመው ነበር፡፡ በአንድ ጀንበር ምሽት ከመለስዜናዊ ህልፈት በኋላ እራሳቸውንየውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው አገኙት፡፡ (እርግጠኛ ነኝ በአንድ ጀንበርምሽት ደግሞ እራሳቸውንጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ያገኙታል)፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነውመሾማቸው ለጠቅላይሚኒስትርነት መወጣጫነት የመጀመሪያ ደረጃ እና ለሚጠብቃቸው የጠቅላይሚኒስትርነትሹመታቸው ለይስሙላም ቢሆን ለማሟሻነት ቢጠቅም በሚል እኩይ ስሌት የተቀነባበረ ነው፡፡እርግጥ ነው አምባገነንነት እና ወሮበላነት በተንሰራፋባት የመጨረሻ ደኃ ሀገር ለዲፕሎማትነትመስፈርቱዘር እና ታማኝነት እንጅ ትምህርት እና ልምድ ምን ፋይዳ ይኖረዋል! (ሟቹ መለስዜናዊ በአንድ ወቅትስለሚኒስትሮቹ አሿሿም የትምህርት ብቃት ማነስ ጉዳይ በቴሌቪዥን ጥያቄበቀረበላቸው ጊዜ “ታማኝነትእንጅ ማይም ይሁኑ” በማለት የሰጡትን አስገራሚ እና ፈጣጣየስላቅ መልስ ልብ ይሏል፡፡) 
ጉድ እኮ ነው ጎበዝ እንዴት አንድ ምንም ዓይነት የዲፕሎማትነት ልምድ እና በመስኩም አስፈላጊየሆነውትምህርት ሳይኖረው ወይም ደግሞ ምንም መነሻ መሰረት ሳይኖረው እንዲሁምበአምበሳደርነት (ስለዓለምአቀፍ ህግ እና ዲፕሎማሲ ፍጹም ባይተዋር የሆነ [ከኢትዮጵያ እሳትወደ ሳውዲ አረቢያ እረመጥበሚልርዕስ ያቀረብኩትን ትችት ይመልከቱ)   እንኳ ሳይሰራበድንገት እና ቅጽበታዊ በሆነ ሁኔታ የውጭ ጉዳይሚኒስትርነትን ያህል ከባድ ኃላፊነት የሚጠይቅየሚኒስትርነት ቦታን ይይዛል? 
ለዚህ መልሱ ግልጽ እና አጭር ነው፡፡ አድኃኖም በዘር ሀረጋቸው ብቻ እና ብቻ ነው የወያኔየከፍተኛዲፕሎማት ስልጣን የተሰጣቸው፡፡ በእርግጥ ይኸ ጉዳይ የሚያስገርም አይሆንም፡፡ በአሁኑጊዜ በህይወትየሌለው መለስ ዜናዊ ምን ዓይነት የትምህርት ማስረጃ እና ብቃት አቅርቦ ነውጠቅላይ ሚኒስትር የነበረው?መለስ በርቀት የትምህርት ፕሮግራም በተልዕኮ ከእንግሊዝ ሀገርበቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን የመጀመሪያዲግሪውን አገኘ፡፡ ለሁለተኛ ዲግሪውም ከኢራስመስዩኒቨርስቲ የዓለም ብቸኛው ታላቅ አዋቂ ነኝ አያለሲፎከርበት የነበረውን የልማት ምጣኔሀብት/Development Economics የመመረቂያ ጽሁፉንማጠናቀቅ ያልቻለ ሰው ነበር፡፡ 
ምናልባትም በአሁኑ ጊዜ በዓለም ላይ ለወሮበላ ዲፕሎማት ልዩ ስልጠና እየተሰጠ በብቃት ላይሳይሆንበዘር እና በታማኝነት ላይ ትኩረት በማድረግ የሚኸድበት ስልት እውነተኛውንየዲፕሎማሲ ስራ አካሄድእንዲበላሽ አድርጎታል፡፡ ለአፍሪካውያን/ የወሮበላ ዲፕሎማቶችማሰልኛ ተቋም በቅርብ ጊዜ ውስጥከአፍሪከ ህብረት የለማኞች አዳራሽ፣ ለአፍሪካ አምባገነኖች እናወሮበሎች መሰብሰቢያ ከተሰራው አዳራሽፊት ለፊት በቅርብ ርቀት ላይ ይገነባል የሚል ግምትአለኝ፡፡ የሚያስገርም ጉዳይ ይሆናል፡፡ 
ከእውነታዎች ጋር ፊት ለፊት መጋፈጥ አለብን፡፡ አሳማን የከንፈር ቀለም መቀባት ይቻላልቆንጆለማስመሰል፣ ሆኖም ግን ከዕለቱ መጨረሻ ያው ዓሳማ ዓሳማ ነው፡፡ በተመሳሳይ መልኩ እንደሰለሞንገብረስላሴ፣ ግርማ ብሩ ወይም ቴዎድሮሰ አድኃኖም እና ሌሎች በርካታዎቹ ብሪፍ ኬዝ/ቦርሳ እናየይሰሙላ ክብር መስጠት ይቻላል፡፡ በቀኑ መጨረሻም እራሳቸው እራሳቸውን ሆነውያገኙታል፡፡ ወሮበላዘራፊዎች!
መንግስታዊ አገዛዝ ከወሮበላ (የጫካ አገዛዝ ጋርሲነጻጸር፣ 
የወያኔን አገዛዝ የወሮበላ አገዛዝ ነው በማለት በምገልጽበት ጊዜ ከምንም በመነሳት በጥላቻ  ወይምደግሞለቡድኑ ክብር ካለመስጠት አይደለም፡፡ አንዲሁም መለስ ዜናዊን “የአፍሪካ የለማኞችአለቃ” ነው በማለትስገልጽ እራሱ በሚጠቀምባቸው ቃላት ላይ መሰረት አድርጌ ነው፡፡ የእራሴንቃላት እና ሀረጎች እርሱከሚሰራቸው እውነታዎች በመነሳት ነው የምርጣቸው፡፡ 
የወያኔ አለቆች በምንም ዓይነት መልኩ ከወሮበላነት (የጫካአገዛዝ ወደ መንግስታዊ አስተዳደርበፍጹምሽግግር አያደርጉም፡፡ በጫካው ዘመናቸው ወጣት በነበሩበት ጊዜ የነበራቸው ልምድየምሁርነትአስተሳሰባቸውን፣ የሞራል ስብዕናቸውን እና የማህበራዊ ልማት እይታቸውን በጫካውየቅኝት አስተሳሰብብቻ እንዲወሰን አድርጎታል፣ ሸፍኖት ቀርቷል፡፡ ከዚያ አልፎ አንዳንዶቹ ዘመናዊእና ላቅ ያለ የአካዳሚትምህርት የማግኘት ዕድል ያገኙ አባላቱ እንኳ ስልጣን ከያዙ በኋላበተመሳሳይ መልኩ ድሮ ወደነበሩበትየአስተሳሰብ አድማስ በመመለስ የአስተሳሰብ ግልብነት እናየሞራል ዝቅጠትን እና ባዶነትን አንጸባርቀዋል፡፡ 
የወጣትነት የመጀመሪያዎቹን ዓመታት በጫካ ውስጥ አማጺ ሆኖ ከማሳለፍ አንጻር ለመቀየርየማያስችል እናቋሚ የሆነ የተቸከለ አስተሳሰብን ይፈጥራል፡፡ በአካዳሚክ ዓለሙ ያሉም ሰዎችይህን ሲመለከቱቱ የአማጺያንን የጫካ ህይወት መኖር ያልረሱት እና በአዕምሯቸው ላይ የማይለቅችካል ስለሆነ ሆብስየመሆን ሁኔታ” እንዳለው በአእምሯቸው ላይ በጫካ አስተሳሰብ የተቃኘአንዳች የሆነ ነገር አንደሚፈጠርነው።  የእንግሊዝ ፈላስፋ የነበሩት ቶማስ ሆብስ የሰለጠነመንግስት በሌለበት ጊዜ “እያንዳንዱ ሰውከሌላው ሰው ጋር በጦርነት ይኖራል” በማለት የሙግትጭብጣቸውን አቅርበው ነበር፡፡ ከዚህ የተነሳህይወት በመሆን የተፈጥሮ ህግ ላይ “ብቸኛ፣ ደኃ፣በጭካኔ የተሞላ፣ አውሬአዊ እና ኋላቀርነት አስተሳሰብንየተላበሰ ይሆናል፡፡ ሆኖም ግን ሊነሳየሚችለው ጥያቄ ሆብስ የመሆን ሁኔታ እዳሉት ለአስርት እና ግማሽዓመታት በአማጺነት በጫካሲኖሩ የነበሩት የወያኔ አማጺ አመራሮች ከጫካ ህይወታቸው ወጥተውስልጣንን በኃይል ነጥቀውበስልጣን ኮርቻ ላይ ከተፈናጠጡ እና የሰለጠነ መንግስታዊ መዋቅር መሪዎችከሆኑ በኋላበእርግጠኝነት ሊሆን የሚችለው ምንድን ነውበጫካ ውስጥ በነበሩበት ጊዜ ሲመሩበትየነበረውንየመሆን ሁኔታ እርግፍ አድርገው ትተው የወሮበላነትን መንግስታዊ አገዛዝ በሰለጠነመንግስታዊአስተዳደር እንዲቀየር በማድረግ የህግ የበላይነትን በማስፈን እውነተኛ ሽግግርን ሊያመጡእናህዝቡን በሚፈልገው መልክ ማስተዳደር ይችላሉን? 
አጋጣሚ ሆኖ ከእነርሱ አባባል ታምራዊ ሀረጎች በመዋስ “እድገት እና ትራንስፎርሜሽንለማምጣትየምሁራዊ እና የሞራል ብቃቱ ሳይኖራቸው ቀርቷል፡፡ ለወያኔ አለቆች በሰለጠነማህበረሰብ ውስጥ ገብቶአብሮ መኖር አሁን ብዙ ገንዘብ እና ሀብት ከመዝረፍ በስተቀር ለእነርሱህይወት በጫካ ውስጥ ይኖሩበትእንደነበረው ዓይነት ቀጣይነት ያለው ነው፣ ምንም ዓይነት ልዩነትየለውም፡፡ በእነርሱ የአስተሳሰብ አድማስምንም ዓይነት የተቀየረ ነገር የለም፡፡ 23 ዓመታትበስልጣን እርካብ ላይ ተፈናጥጠው ከቆዩ በኋላ ምንምዓይነት የተማሩት ቁም ነገር የለም፡፡አሁንም ቢሆን በጫካ በነበሩበት ጊዜ ሲያራምዱት የነበረውንሚስጥራዊ የፖለቲካ ፍልስፍናበህዝቡ ላይ በመጫን ለመቀጠል ይፈልጋሉ፡፡ በጫካ ውስጥ በነበሩበት ጊዜየተጠያቂነት እናየግልጽነት ባህሪን አያራምዱም ነበር፣ አሁንም ቢሆን አንድን ታላቅ አገር በቁጥጥራቸውስርአድርገው ስርዓት ባለው መልኩ ተጠያቂነት እና ግልጽነትን በተላበሰ ሁኔታ መምራት ሲችሉይህንንመተግበር ተስኗቸዋል፡፡ በጫካ ውስጥ ሆነው ከደርግ ወታደራዊ አምባገነን ጋር ትግልሲያደርጉበነበሩበት ወቅት ውሳኔ ሰጭነት በጥቂት የወያኔው መሪዎች ብቻ እና ብቻ ነበር፡፡ በዚያንወቅትእነዚህ ጥቂት አመራሮች ይመሩት በነበረው ሰራዊት እና በአጠቃላይ በቁጥጥራቸው ስርአድርገውትበነበረው ህዝብ ላይ ጥሬ የሆነ አስተሳሰብን፣ ጭካኔ የተሞላበት ኃይልን ይጠቀሙ ነበር፡፡ሰላማዊአማጺያንን እና የሰላ ትችት ያቀርቡባቸው በነበሩት ወገኖች ላይ ጭካኔ የተሞላበት እርምጃመውሰድጀመሩ፡፡ ከእነርሱ ሀሳብ ጋር ስምምነት የማያደርጉ ዜጎችን ማግለል፣ እንደ ሰላይነትበመቁጠር መግደል እናማጥፋት ጀመሩ፡፡ በተመሳሳይ መልኩ መንግስታዊ ስልጣንን ከተቆናጠጡበኋላም የተቃዋሚ የፖለቲካፓርቲ መሪዎችን፣ ጋዜጠኞችን እና ሌሎችንም ለስልጣናቸው አስጊናቸው ብለው የሚጠረጥሯቸውንወገኖች ማዋከብ፣ ማሰር፣ መግደል እና ከሀገር እንዲወጡማድረግን ስራየ ብለው መተግበር ጀመሩ፡፡ከእራሳቸው መካከል በሀሳብ በመለያየታቸውየተገነጠሉትን ተስፈንጣሪ ቡድኖች  ርህራሄ በሌለው መልኩአስወገዷቸው፣ አዋረዷቸው! 
በጫካ ውስጥ በነበሩበት ጊዜ ስልጣንን፣ ገንዘብን በመዝረፍ እራስን እንደማበልጸጊያ፣ የፖለቲካየበላይነትእና ማስፈራራትን እንደ መሳሪያ በመቁጠር ይጠቀሙበት ነበር፡፡ በአሁኑ ጊዜ የወያኔአገዛዝ በሙስና የበከተእና የሙስናው በሽታ በኢትዮጵያ አካል ላይ እንደ ነቀርሳ እየተሰራጨመሆኑን ሙስናን በኢትዮጵያመመርመር/Diagnosing Corruption in Ethiopia በሚል ርዕስ  የዓለም ባንክ አዘጋጅቶባወጣው በባለ550 ገጽ ዘገባው ላይ በግልጽአስፍሮታል፡፡ ወያኔ በጫካ በነበረበት ጊዜ አመራር ላይመሆን ማለት የእራስን ስብዕና መትከልየነበረ ሲሆን አሁንም ቢሆን በአሁኑ ጊዜ በህይወት የሌለው መለስዜናዊ በእርሱ ደቀመዝሙሮችእንደ ትንሹ አምላክ ያህል ይመለክ ነበር፡፡ የእነርሱ ከጫካ አገዛዝ ወደመንግስታዊ አስተዳደርያደረጉት ሽግግር የአንድ ሰው፣ የአንድ ፓርቲ የበላይነት የነበረውን የደርግ አገዛዝበማስወገድበአንድ ሰው፣ በአንድ ፓርቲ የወያኔ አገዛዝ ተኩት፡፡ የወያኔ አመራሮች በደርግ አገዛዝ ላይያደረጉትለውጥ አለ ከተባለ “ለወያኔ ጥሩ የሆነው ነገር ሁሉ ለኢትዮጵያ ህዝብም ጥሩ ነውየማለታቸውአምባገናናዊ አመለካከታቸው ብቻ ነው! 
ከወሮበላነት/ከጫካ አገዛዝ ወደሰለጠነ መንግስታዊ አስተዳደር የሚደረግ እውነተኛ ሽግግርየፍልስፍና እናየፖሊሲ ሁለቱንም ነገሮች ስርነቀል በሆነ መልኩ መቀየርን ይጠይቃል፡፡ ይኸ ግንባዶ ተስፋ ሆኖ ቀርቷል፡፡በተደጋጋሚ ጊዜ እንደምለው የወያኔ አመራሮች ትክክለኛ መንግስታዊመዋቅርን ይመሰርታሉ ወይም ደግሞትክክለኛ መንግስታዊ ስርዓትን ያራምዳሉ ማለት ሰይጣንከመጸሐፍ ቅዱስ ጥቅስ እየጠቀሰ ያስተምራልእንደማለት ነው፡፡ 
ዴሞክራሲያዊ የመንግስት አስተዳደር መሰረታዊ የሆኑትን መርሆዎች ማለትም የህግ የበላይነት፣የስልጣንክፍፍልን፣ የቁጥጥር እና የኃይል ሚዛንን እና ህገመንግስታዊ የአስተዳደር ሂደትንበመተግበር በእውነታ ላይየተመሰረተ ትችትን በትክክል ለተከናወኑ ስራዎች ደግሞ አድናቆትመስጠት እና መግባባትን ይጠይቃል፡፡የወያኔ ወሮበላ አመራሮች ለእንደዚህ ዓይነቶቹ ጉዳዮችእጅግ በጣም አነስተኛ የሆኑ ልምዶች ወይም ደግሞየተግባር ተሞክሮ ጭራሹንም የላቸውም፡፡በዚህም መሰረት ማንም ቢሆን እነዚህ የወሮበላ ስብስብአመራሮች በፖለቲካ ህይወታቸው ውስጥያልነበራቸውን እና በተሞክሮም የማያውቁትን ተጠያቂነትን እናግልጸኝነትን ሊያሰፍን የሚያስችልየፖለቲካ ስርዓት ለህዝቡ ማስፈን እና መተግበር ይችላሉ ብሎ መጠበቅየዋህነት ነው፡፡ በጫካውስጥ በነበሩባቸው ጊዚያት ምንም ዓይነት ነጻ ምርጫ አካሂደው አያውቁም፣በመሆኑም ..2005 በተደረገው አገር አቀፍ ምርጫ በዝረራ በተሸነፉበት ወቅት ተአምር የሆነያህልተገርመው ነበር፡፡ በዚያን ወቅት ታላቅ ትምህርትን ቀስመዋል፡፡ .. 2010 በተደረገውአገርአቀፍ ምርጫ 99.6 በመቶ የድምጽ ውጤት በማምጣት (በመዝረፍ አላልኩምድልተቀዳጅተናል፡፡በጫካ በነበሩባቸው ጊዚያት የሚናገሯቸው ቃላት እራሳቸው ህግ ነበሩ፣ ስለ የህግየበላይነት ምንም ዓይነትሀሳብ አልነበራቸውም፡፡ አንድ ጊዜ ስልጣንን ከጨበጡ በኋላ የእነርሱቃል እራሱ ህግ ሆኖ ቀጥሏል፡፡በእራሳቸው ስልጣን ያስራሉ፣ ያሰቃያሉ፣ ይቀጣሉ፡፡ በጫካ ውስጥበነበሩበት ጊዜ እነርሱ እራሳቸው ዳኛ፣ችሎት እና አስፈጸሚ ነበሩ፡፡ በስልጣን ላይ ባሉበት ጊዜበጫካ ላይ ከነበሩበት ጊዜ የተለየ ነገር የላቸውም፣ልዩነት አለ ከተባለም በጫካው ጊዜ ይፈጽሙትያልነበረ አሁን ዘመናዊ የመንግስት አስተዳደር መዋቅርንከተቆጣጠሩ በኋላ ለይስሙላ የዝንጀሮፍርድ ቤቶችን በማቋቋም እነርሱ በሚፈልጉት መልኩ ውሳኔውእንዲሰጥ ማድረግ ነው፡፡ በጫካውስጥ በፍርሃት እና በበቀል ነው የኖሩት፣ እናም የሲቪል ነጻነቶች እናየእነዚህ ነጻነቶች አተገባበርለእነርሱ ባዕድ ናቸው፣ ፈጽሞ አይተዋወቁምና፡፡ በአሁኑ ጊዜም ህዝቡበድንገተኛ መሬትአንቀጥቅጥ አመጽ ያስወግደናል በሚል ፍርሀት ውሰጥ ተቀርቅረው ሌት ቀን ሲባንኑይውላሉ፡፡እናም የሲቪል ነጻነቶች እና መብቶች ቅንጦት የሆኑ ነገሮች ሲሆኑ እነዚህ ቅንጦት የሆኑነገሮችምለእኛ ሳለይሆን ለምዕራባውያን ሰዎች ብቻ የተተው እንደሆኑ አድርገው ይቆጥራሉ፡፡ ሆኖምግንእነርሱ፣ የእነርሱ ደቀመዝሙሮች እና ደጋፊዎቻቸው ለሚሰሯቸው ወንጀሎች እና የሲቪልወንጀሎችሳይቀር ያለመከሰስ መብትን በመጠቀም የተለያዩ ወንጀሎችን እየፈጸሙ እራሳቸውን በማስደሰትላይይገኛሉ፡፡ በአጭሩ ከዚህ የእኩይ አስተሳሰብ ባለቤት ከሆነው የወሮበላ ቡድንዴሞክራሲያዊአስተዳደርን የተላበሰ ስርዓት በኢትዮጵያ ላይ ለማስፈን የሚያስችለል መንግስታዊ መዋቅርመጠበቅከባዶ ተስፋ የዘለለ ፋይዳ አይኖረውም፡፡   
ሰላማዊ ሰልፈኞችን ወደ ፍርድ ቤት ማቅረብ እንዴት? 
በአንድ ታትሞ በወጣ ዘገባ እንደቀረበው የወያኔ አገዛዝ .. ሴፕቴምበር 29/2014በዋሽንግተን. በኢትዮጵያ ኤምባሲ ቅጥር ግቢ ውስጥ ሰላማዊ ሰልፍ ባደረጉ ወገኖቻችን ላይክስ ለመመስረትእንደሚንቀሳቀስ አሳውቋል፡፡ ዲና ሙፍቲ የተባሉት የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይሚኒስቴር ቃል አቀባይይህንን ጉዳይ በማስመልከት እንዲህ ብለዋል፣ “የዩናይትድ ስቴትስመንግስት በኤምባሲው ቅጥር ግቢገብተው ጸረ መንግስት የሆኑ መፈክሮችን እያሰሙ የኢትዮጵያንባንዲራ በማውረድ ሁከት በፈጠሩት ሰዎችላይ የኤምባሲውን ደህንነት ለመጠበቅ ሲባል እናበአጥፊዎች ላይ ክስ መመስረት እንዳለበት ይጠበቃል፡፡በሌላ በኩል የወጣ ዘገባም እንደጠቆመውሰላማዊ ሰልፈኞች በአዲስ አበባ በሚገኘው የዩናይትስ ስቴትስኤምባሲ በመሄድ “ሰላማዊሰልፈኞች ለህግ መቅረብ አለባቸው” የሚል ጥያቄ ያቀረቡ መሆናቸውንአሳውቋል፡፡ “ በቪዲዮክሊፑ ላይ እንደሚታየው ሰላማዊ ሰልፈኞች የኢትዮጵያን ብሄር ብሀረሶቦችየሚወክለውን ባንዲራበማውረድ የጥንቱን እና የነጻነታችን አርማ ሆኖ ሲያገለግል የቆየውን አረንጓዴ፣ ቀይእና ብጫቀለም ያለበትን የህዝቦች ነባር ባንዲራ በክብር ወደነበረበት ቦታው መለሱት፣ አከበሩትእንጂአላዋረዱትም፡፡  ሰላማዊ ሰልፉ በወያኔ አገዛዝ የተቀነባበረ የመድረክ ላይ ተውኔት ነው፡፡   
ሙፍቲ፣ ቴዎድስ አድሀኖም እና ሌሎች የወያኔ ደናቁርት ምን መመኘት እንዳለባቸው ጥንቃቄማድረግይጠበቅባቸዋል፡፡ 
መጀመሪያ፡ ሰላማዊ ሰልፈኞቹን ጥፋተኛ ለማድረግ በሚደረገው የውንጀላ ብያኔ ላይ ግልጽ መሆንአለበት፡፡በአሜሪካ አገር የፌዴራል ወይም የኮሎምቢያ ወረዳ ግዛት ወንጀል ስርዓት ኮድ ላይሻጥር ለመስራትየሚል የወንጀል ጥቅስ አይታወቅም፡፡ ምናባዊ የሆነ የወንጀል ክስ በመፈብረክክስ እንዲመሰረት ቢያስቡእና ህዝቡን ለማሳመን ጥረት ቢያደርጉ የእነርሱ የአስተሳሰብ አድማስበምን ያህል ጥልቀት እንደወረደ እናስለአሜሪካ ህግ ያላቸውን ድንቁርና የሚያመላክት ነው፡፡(በእንደዚህ ዓይነት ፍጹም ድንቁርናየተጠናወታቸው ፍጡሮች “ኢትዮጵያ የምትመራ” መሆኗንስመለከት በጣም ተሸማቀቅሁ፣ አዘንሁም!) 
ሁለተኛ፡ የወያኔ ደናቁርት በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ አገር ማንኛውንም ዓይነት ባንዲራ የኮከብእናነጠብጣብ ምልክት ያለባትን የአሜሪካን ባንዲራም ቢሆን ማውረድ ወይም ማዋረድ ወንጀልአለመሆኑንሊያውቁ ይገባል፡፡ .. 1989 በቴክሳስ ግዛት ጆንሰን የዩኤስ አሜሪካንንባንዲራ .. 1984የሬፐብሊካን ብሄራዊ ጉበኤ በዳህላስ፣ በቴክሳስባቃጠለበት ወቅትጀስቲስ ዊሊያም ብሪናን በአጠቃላይሀሳብ ላይ እንዲህ የሚል ጽሁፍ አስፍረው ነበር፣ “በሀሳብመለያየትን የማስተናገድ መብት ማረጋገጥየአሜሪካ የመጀመሪያው የህግ ነጻነት ማሻሻያችንየመሰረት ድንጋይ ነው፣ መንግስት በዜጎቹ መካከልአንድነትን የሚያጠፋ ነገር በመፈብረክ የዘፈቀደትዕዛዝ በመስጠት ተግባራዊ ማድረግ አይችልም፡፡ይላል፡፡ ስለሆነም  አንድ ዓይነት ባህሪ እናመርህ ያለው መንግስት የአንድነት መገለጫ የሆነውን ምልክትበመጣስ ከዚያ መርህ ጋር የሚጣረስትዕዛዝን ሊያስተላልፍ አይችልም፡፡ በቀላል አነጋገር እንኳንስ ይህንንበሸፍጥ የተዘጋጀ የብሄርብሄረሰቦች የሸፍጥ ባንዲራ ከተሰቀለበት ማዕዘን ማውረድ ይቅርና ጥንታዊውን እናየተከበረውንያሜሪካ ባንዲራም በእሳት ማቃጠል ህገመንግስታዊ መብት ነው፡፡ 
ሦሰተኛ፡ የዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ መንግስት በጋዜጦች እና በድረ ገጾች የሚለቀቅ የዲፕሎማሲስራንእንደማይሰራ የወያኔ አገዛዝ ደናቁርት ሊገነዘቡት ይገባል፡፡ እነዚህ ደናቁርት የዩናይትድስቴትስ መንግስትየሚፈልጉትን ነገር እንዲያደርግላቸው ከተፈለገ በመጀመሪያ ደረጃ የፕሮቶኮልስነስርዓትን ማክበርይጠበቅባቸዋል፡፡ የዩናይትድ ስቴትስ የመንግስት መምሪያ ከውጭ መንግስታትየዲፕሎማቶች የተቃውሞጥያቄ ሲቀርብለት የውጭ መንግስታቱ የሚፈልጉትን ለማግኘት ሲፈልጉእነዚህ ቅሬታ ለማቅረብ የሚፈልጉመንግስታት መከተል ያለባቸውን ህጎች እና የአካሄድስነስርዓቶች በመከተል እንዴት ምላሽ መስጠትእንደሚችል በጣም ዝርዝር በሆነ መልኩአስቀምጧል፡፡ የወያኔ ደናቁርት በቀጣይነት የሚደርስባቸውንውርደት እና መሸማቀቅ ለማስቀረትበማሰብ ለእነርሱ ወገናዊነት እገዛን ለማድረግ የዩኤስ አሜሪካንንየመንግስት መምሪያ የውጭ ጉዳይሰነድ ቮሊዩም 5 የእጅ መጽሐፍ ቁጥር 1 እንዲመለከቱ እጋብዛለሁ፡፡(በነገራችን ላይስለዲፕሎማቶች ያለመከሰስ መብት መነሳት ጉዳይን በማስመልከት ጥያቄ አቅርባችሁልኝለነበራችሁአንባቢዎቸ በግንባር በመገኘት ምላሽ ባለመስጠቴ ይቅርታ እጠይቃለሁ፡፡ ሆኖም ግን ለዚህስራይጠቅማችኋል በሚል እሳቤ “Diplomatic and Consular Immunity: Guidance for Law Enforcement and Judicial Authorities“በሚል ርዕስየተዘጋጀውን በመረጃ የበለጸገ ሰነድ እንድታነቡት እጋብዛለሁ፡፡ 
አራተኛ፡ የዩናይትድ ስቴትስ ፍርድ ቤቶች እንደ ወያኔው የይስሙላ የዝንጀሮ ፍርድ ቤቶችሳይሆኑተከላካዮች የተሟላ ህገመንግስታዊ መብት ያላቸው እና አስገድዶ ቃል ያለመቀበልን፣ያለመደብደብእና በሰውነት ላይ የሚፈጸሙ የጥቃት ማስረጃዎችን ጭምር በማካተት አዘጋጅቶ ያስቀመጠመሆኑንየወያኔ ደናቁርት ሊገነዘቡት ይገባል፡፡ የወያኔ ደናቁርት እነዚህን የነጻነት ታጋይ ወገኖቻችንንበህግፊት አስቀርበው ለማስቀጣት ከልብ ፈልገው ከሆነ በዚህ በአሜሪካ የህግ ሰነድ ላይ የተዘረዘሩትንእናየታጨቁትን ህጎች በሙሉ ማስወገድ ይጠበቅባቸዋል፡፡ 
አምስተኛ፡  የህግ ስርዓት ቢኖር ኖሮ ግርማ ብሩ እና ሌሎች የኤምባሲው ሰራተኞች እንዳደረጉትሁሉገብረስላሴም በታላቁ የፍርድ ቤት ችሎት ቀርቦ ቃሉን መስጠት እና የማስተባበያ ማስረጃመስጠትየነበረበት መሆኑን የወያኔ ደናቁርት ሊገነዘቡት ይገባል፡፡ በችሎት ፊት ቴዎድሮሰአድሃኖም እና የውጭጉዳይ ሚኒስቴር ባልደረቦቻቸው ለተፈጠረው ነገር ሁሉ ቃል መስጠትየጽሁፍ ማስረጃዎች ማቅረብይጠበቅባቸዋል፡፡ እያንዳንዱ ተከላካይ በግርማ ብሩ፣ በገብረስላሴ፣በአድሃኖም እና በሌሎች ቀሪ ሰዎች ላይመስቀልኛ ጥያቄዎችን ማቅረብ ይችላሉ፡፡ በመስቀለኛጥያቄዎች ሲጠበሱ ምነው ጫካ ገብተን ደርግንበተዋጋን በለው ሳይመኙ አይቀሩም። 
ስድስት፡ ሶሎሞን ገብረስላሴ በጣም አስቸጋሪ ፈተና ሊያጋጥመው እንደሚችል መጠበቅይኖርበታል፡፡ማስረጃ ለመስጠት ወደአሜሪካ የሚመለስ ከሆነ የዲፕሎማት ያለመከሰስ መብትእንደሌለው ማወቅይኖርበታል፡፡ በጣም ከባድ በሆነ ወንጀል ክስ ምክንያት ምንም አይነትአስተያየት በዩናይትድ ስቴትስአሜሪካ አቃቤ ህግ በኩል አያገኝም። ያለመከሰስ መብቱእንደማይሰራ እና ክስ ተመስርቶበት ወደ ፍትህአካል ከመቅረብ እንደማያመልጥ ሊታወቅ ይገባል፡፡ገብረስላሴ አንድ ጊዜ በዩኤስ አሜሪካ ከተገኘ እናያለመከሰስ መብቱ ተነስቶ ጉዳዩ ፍርድ ቤትየሚታይ ከሆነ ወደ ፍርድ ቤት ችሎት ከመቅረቡ በፊትወዲያውኑ በቁጥጥር ስር ውሎ ካለምንምዋስትና በቀጥታ ወደ ዘብጥያ ሊወርድ እንደሚችል ሊገነዘብይገባል፡፡
ሶሎሞን ገብረስላሴ እና የወያኔ አለቆቹ ከፍተኛ የሆነ የሲቪል ህግ ያለበትን እና አስከ አሁንድረስበህይወታቸው አይተውት በማያውቁት የፍትህ ችሎት ላይ ይገለገላሉ የሚል ከጥርጣሬ የዘለለእምነትአለኝ፡፡ በገብረስላሴ ድርጊት ምክንያት በሰው ህይወት እና ንብረት ላይ ይደርስ የነበረውንጉዳት ከግምትውስጥ በማስገባት የወያኔ ኤምባሲ እና ገዥ አካል ተጠያቂ ሊያደርግ የሚችልየረዥም ጊዜ የፍርድ ሂደትሊኖር ይችላል፡፡ በዩኤስ አሜሪካ በሲቪል ጉዳዮች ላይ የሚታየው እናየሚሰጠው ብይን የመረጃ መለኪያመስፈርቱነ ባገናዘበ መልኩ በአብዛኛው በሚቀርቡትማስረጃዎች ላይ መሰረት ተደርጎ ሲሆን ይህንንምለማሳካት ከባድ አይደለም፡፡ 
አብዛኞቹ አገሮች የዲፕሎማሲ ግንኙነት ለማድረግ ስምምነት አድርገው ዲፕሎማት ልከውበመተባበርከሚሰሩባት ሀገር ላይ የተላከው ዲፕሎማት ወንጀል ሰርቶ ከዚያች ሀገር በመሸሽአምልጦ ወደ ሀገሩየመጣን ዲፕሎማት በሀገራቸው ህግ መሰረት የሚቀጡ መሆኑን ማስተዋልአስፈላጊ ነገር ነው፡፡ ሶሎሞንገብረስላሴ በኢትዮጵያ ባሉት የወያኔ አለቆቹ ቅጣት ሊጣልበትእንደማይችል ጥርጥር የለውም፡፡ ይልቁንምየወያኔን ኤምባሲ ከጠላት ለመከላከል ባደረገውጀግንነት በወሮበላ ጓደኞቹ የበለጠ እንደሚወደስ እና ጀግናእንደሚባል መገመት ይቻላል፡፡ 
አገሮች እነርሱን በውጭ አገር ሄዶ ሊወክላቸው የሚችለውን ዲፕሎማት ለመምረጥ በአገሪቱካሉትየመንግስት ሰራተኞች መካከል በደረጃው እና በትምህርት ዝግጅቱ እና ብቃቱ ላይበመመስረትእንዴት እንደሚመርጡ እና ለምንም የማይሆን የወሮበላ ዲፕሎማት ለምን መርጠውእንደማይልኩየእራሳቸው የሆነ ምክንያት አላቸው፡፡ እነዚህ የመንግስት ሰራተኞች በዲፕሎማትነትተወክለውሲሄዱ ምን መስራት እንደሚጠበቅባቸው እና የሄዱበትን ሀገር ህጎች እና ደንቦች ማክበርብቻምሳይሆን የእራሳቸውን አገር ክብር ሊያዋርዱ ከሚችሉ ነገሮች እራስን ንጹህ በማድረግበጥንቃቄመራመድ እና በሚነሱ ጥያቄዎች ላይ ህዝቡ የእራሱን ፍርድ መስጠት እንዲችል መሰረትእንዲያዝዕድሉን መስጠት እንዳለባቸው ሊገነዘቡ ይገባል፡፡
ዲፕሎማቶች ወንጀለኛ ከሆኑ የወሮበላ አፋኝ ስርዓቱ ታማኝ ሎሌዎች የሚመረጡ ከሆነገብረስላሴየሰራውን የመሰለ እኩይ ምግባር የተንጸባረቀበት ዓይነት ሁኔታ ሊፈጠር ይችላል፡፡ስለሆነምወሮበላን ዲፕሎማት ልታደርገው ትችላለህ ሆኖም ግን ወሮበላነቱን ከዲፕሎማትነቱንልታላቀቀውአትችልም። 
ገብረስላሴ በመግደል ሙከራ ምክንያት የተባረረ መሆኑ እውነት ነው፡፡ ሆኖም ግን ህጉ ብቻ ነውእርሱን ነጻሊያደርገው የሚችለው፡፡ በአገሮች መካከል ሊኖር የሚገባውን የዲፕሎማሲ ግንኙነትበማስመልከት1961 የቬና ስምምነት አንቀጽ 31 የሚከተለውን መብት ያጎናጽፋል፣ ”አንድየዲፕሎማት ወኪል የሆነሰው ከሚቀበለው አገር የወንጀለኛ ህግ ያለመከሰስ መብቱን ተጎናጽፏልይላል፡፡ ወደድንም ጠላንም የህግየበላይነት ማለት ሌላ ሳይሆን እንደዚህ ነው፡፡ 
አንደው በነገራችን ላይ….
በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ በሶማሌ ሚሊሻዎች ጥቃት ሊሰነዘር እንደሚችልአስጠነቀቀ 
.. ኦክቶበር 15/2014 ሬውተርስ የተባለው የዜና አገልግሎት የዩናይትድ ስቴትስኤምባሲየሚስጠንቂያ መግለጫ ሰጥቷል በሚል የሚከተለውን ዘገባ አስነብቧል፣ “በቦሌ በሚገኙየምግብ ቤቶች፣ሆቴሎች፣ ቡና ቤቶች፣ የእምነት ቦታዎች፣ የገበያ አዳራሾች እና ታላላቅ የመገበያያቦታዎች ሌላ ማስታወቂያእስካልተሰጠ ድረስ የአሜሪካ ዜጎች እንዳይደርሱ መራቅ አለባቸውምክንያቱም እነዚህ ቦታዎች ሊከሰቱበሚችሉ በአሸባሪ ቡድኖች የጥቃት ኢላማ ውስጥ ናቸውይላል፡፡ ሬውተርስ በተጨማሪም እንዲህ የሚልጥቆማ ሰንዝሯል፣ “የኢትዮጵያ ባለስልጣኖችባለፈው ዓመት መጫረሻ አካባቢ አልሻባብ በአዲስ አበባከተማ ጥቃት ለመሰንዘር የአውጠነጠነውአስከፊ የሆነ የአጥፍቶ መጥፋት የሽብር አደጋ እንዳለ መረጃከደረሰው በኋላ የደህንነት ኃይሉበተጠንቀቅ ላይ መሆኑን“ ጠቁሞ ነበር፡፡  
ይቅርታ አርጉለኝና  ይኸ አስደንጋጭ ዜና ከተሰማ በኋላ የወያኔ ገዥ አካል እንደገና ሶማሊያንለመውረርእያደረገ ያለው ዝግጅት አለ ማለት ነውነውእብደት ወይስ ብልሀት!? የዩኤስ ኤምባሲማስታወቂያኢትዮጵያ እንደገና ሶማሊያን እንድትወር የቀረበ ሀሳብን የመሞከረያ/መገምገሚያየዳግም ወረራ ወሬማናፈሻ ዘዴ ነውንዓላማው ይህ ከሆነ ሁሉም ነገር ሁሉ ፍጹም ውድቀትመሆኑን መገንዘብይኖርባቸዋል፡፡ 
ፕሬዚዳንት ኦባማ ባለፈው ሴፕቴምበር 23/2014 ከወያኔ ባለስልጣን ጋር በመሆን ከመጠንያለፈክብካቤ ሲያደርጉ መታየታቸው እና በቪዲዮ ክሊፕ መለቀቁ ስለታሰበው ወረራ በትክክልእንድጠረጥርአድጎኛል፡፡ ፕሬዚዳንት ኦባማ ከዚህ ጉዳይ ጋር በተያያዘ መልኩ እንዲህ ሲሉተደምጠዋል፣ “…እኛ[ከወያኔ የልኡካን ቡድን አባላት ጋርሰላም ማስከበር እና በሰላማዊመንገድ የግጭት አፈታትንበሚመለከት አሰራሮቻችንን በማሻሻል እንዴት ውጤታማ በሆነ መልኩመፍታት እንዳለብን ተወያይተናል፡፡ከዚህ አንጻር ኢትዮጵያ ከዓለም ከማንኛውም ሀገር የተሻለችትሆናለች – ሰላምን ከማስከበር አንጻርከብዙዎቹ አንዷ ናት፣ በጣም መጥፎ ሁኔታ በተፈጠረ ጊዜእና ግጭትን በማስወገድ ረገድ ከዓለምውጤታማ የሆነ የውጊያ ኃይል ያላት ናት…“ በቅርብ ጊዜየተደረገው ማስታወቂያ የማይቀር የአሸባሪዎችጥቃት ሊሰነዘር እንደሚችል እና ሌላኛው ጫማየወደቀ መሆኑን የሚያመላክት ነገር ነውን? 
ወደ ኋላ መለስ በማለት .. 2006 አጋማሽ መለስ ዜናዊ በሶማሊያ ህዝብ ላይ ሙሉአስደንጋጭእና አስከፊ የጦርነት ጥሪ ከማስተላለፉ እና ታንኮቹ የሞቃዲሾን ከተማ ከመውረራቸውእናከመርመርመርሳቸው ሁለት ወራት ቀደም ብሎ አልሻባብ እና ጂሀዲስቶች በኢትዮያ ላይ ጥቃትለመሰንዘርእየተባለ ብዙ ዲስኩሮች ተደርገው ነበር፡፡ .. 2006 “ጂሀዲስቶች እየመጡነው/Jihadists are coming“ በሚል ርዕስ ትችት ጽፌ ነበር፡፡ ጦርነቱ ከመካሄዱበፊት ይደረግ የነበረው የፕሮፓጋንዳስራ በጣም የሚያስደንቅ ነበር፡፡ .. ዴሴምበር14/2006 የዩኤስ አሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች የቀድሞእረዳት ዋና ጸሐፊ የነበሩት ጃንዳይፍሬዘር እንዲህ የሚል ውንጀላ ሰጥተው ነበር፣ “የዲፕሎማቲክ እናየደህንነት ባለስልጣኖችየእስልምና ህብረት ተዋጊዎች ከሌላው ወገን እገዛ ለማግኘት እና ከእነርሱ ጎንመሰለፍ እንዲችሉበኢትዮጵያ ላይ ጥቃት ሊሰነዝሩ ይችላሉ“ የሚል ውንጀላ አሰምተው ነበር፡፡ ..ዴሴምበር27/2006 በስተሰሜን በኩል 90 ማይሎች ርቀት ላይ የምትገኘውንሰትራቴጂካዊየሆነችውን የጆሀርን ከተማ ከተቆጣጠሩ በኋላ የመለስ ዜናዊ ተዋጊ ኃይሎች ወደሞቃዲሾየሚያቃርበውን በረሀ መውረር ጀምረው ነበር፡፡ የዩናይትድ ስቴትስ የመንግስት መምሪያየእስላማዊህብረት ኃይሎች በኢትዮጵያ ላይ “ተጨባጭነት ያለው የደህንነት አደጋ ደቅነዋልበማለትየወረራውን አስፈላጊነት እና ፍትሀዊነት አጸደቀች፡፡ ይህንን ጉዳይ በማስመልከት የዩናይትድስቴትስየመንግስት መምሪያ ቃልአቀባይ የነበሩት ጎንዛሎ ጋሌጎስ እንዲህ ብለው ነበር፣ “ኢትዮጵያበሶማሊያእየተደረገ ባለው የመሻሻል እድገት ላይ በቅን ልቦና ላይ የተመሰረተ የደህንነት ስጋትተደቅኖ እንዳለ እናህጋዊ እውቅና ያለው የሶማሊያ ጊዚያዊ የሽግግር መንግስት በጠየቀው እርዳታመሰረት ኢትዮጵያ ድጋፏንእየሰጠች ነው፡፡ 
ሶማሊያን የመውረር ዕቅድ በተግባር ለማዋል እየተሰራ ስለመሆኑ የማውቀው ነገር የለም፡፡ እውነትለመናገርይህ አካሄድ አሁንም ቢሆን የሚፈይደው ነገር ይኖረዋል የሚል እምነት የለኝም፡፡ ..ኦክቶበር8/2008 “በሶማሊያ የመለስ ዜናዊ የሰላም አስከባሪነት ሸፍጥ ፍጻሜ/The End of Pax Zenawi in Somalia” በሚል ርዕስ ባቀረብኩት ትችት ላይ እንዲህ የሚልጽሑፍ አስነብቤ ነበር፣እውነተኛው ጉዳይ ሲታይ ሶማሌዎች በመለስ ዜናዊ ወይም በሌላ በማንምግለሰብ ወይም ቡድን በኃይልበሚደረግ ተጽዕኖ ሰላም ማምጣት አይችሉም ፍላጎትም የላቸውም፡፡ ሶማሊዎች እና ሶማሊዎች ብቻናቸው የእራሳቸውን ችግሮች መፍታት የሚችሉት፣እናም ይህንን በሚጻረር መልኩ የሚደረጉጣልቃገብነቶች ሁሉ አንድም የለየላቸው ውሸቶችናቸው፣ አለያም ደግሞ ምንም ባለማወቅ የሚደረግአሳዘኝ የሆነ የዋህነት ነው፡፡ 
ወሮበላን ዲፕሎማት ልታደርገው ትችላለህ ሆኖም ግን ወሮበላነቱን ከዲፕሎማትነቱንልታላቀቀውአትችልም።  

ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር!
ጥቅምት 12 ቀን 2007 .

Sunday, October 19, 2014

ግንቦት 7 የፍትህ የነጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ፡ በአሜሪካ ሲያትል ዋሽንግተን ዉስጥ የተሳካ ህዝባዊ ስብሰባ አካሄደ

የግንቦት 7 ንቅናቄ ቅዳሜ ኦክቶበር 11 ቀን 2014 አ.ም በአሜሪካ ሲያትል ከተማ ደማቅ ህዝባዊ ስብሰባ ማካሄዱን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመለክታል። በዚህ ህዝባዊ ስብሰባ ላይ በሲያትልና አጎራባች ከተሞች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በነቂስ በመውጣት የታደሙበት እንደነበር ያደረሰን ዘጋቢያችን አገር ወዳድ ኢትዮጵያኑ በስብሰባው ላይ በክብር እንግድነት ከተገኙት የንቅናቄው ሊቀመንበር ከዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ጋር ሰፊ አገራዊ ውይይት ማካሄዳቸውን ለማወቅ ተችሏል። በሲያትል የተካሄደው ይህ ህዝባዊ ስብሰባ ኢትዮጵያውያን በዘር በሃይማኖት በጎሳ ሳይለያዩ በአንድነት በመሰባሰብ በአገራቸው ጉዳይ ላይ በሰፊው የመከሩበት፤ ኢትዮጵያዊነት እጅግ አምሮና አሸብርቆ የታየበት እንደነበርም ተመልክቷል።
በህዝባዊ ስብሰባው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት ዶ/ር ብርሀኑ ለስብሰባው ታዳሚዎች ባደረጉት ንግግር “የምንገኝበት ወቅት ጊዜያችንን እንደ ከዚህ ቀደሙ መቋጫ በሌለው ውይይትና ጭቅጭቅ የምናጠፋበት ሳይሆን፤ ስለ ነፃነቴ እታገላለሁ የሚል ወደ ተግባራዊው ትግል የሚቀላቀልበት፤ በአንድም ሆነ በሌላ ምክንያት ትግሉን መቀላቀል የፈራ ዝም ሊል የሚገባበት ወቅት መሆኑን በአንክሮ በማስገንዘብ በተጨማሪ የነፃነት ትግሉን በከፍተኛ ደረጃ እየጎዳ የሚገኘውን የእርስ በርስ ጥልና ሽኩቻ በአስቸኳይ ቆሞ ሁላችንም በአንድነት በመነሳት በዋናው አላማችን ላይ ማለትም የጉጅሌው ወያኔን አገዛዝ ለማስወገድ መዝመት ይገባናል ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል። በተለይ የነፃነት ትግሉ ለመቀላቀል እስካሁን እድሉን ላላገኙና በትግሉ ላይ የራሳቸው የታሪክ አሻራ ማሳረፍ ለሚሹ ወገኖችም የተቀላቀሉን ጥር ማቅረባቸውን ለማወቅ ተችሏል። የቀረበላቸውን ጥሪ በመጠቀም ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ ኢትዮጵያውያን በአባልነት እንዲሁም በደጋፊነት በመመዝገብ ግንቦት 7 ትን መቀላቀል መቻላቸው ታውቋል። ትግሉ አሁን ላይ የደረሰበትን ደረጃ አስመልክቶ ለታዳሚዎች በስፋት ያብራሩት ዶ/ር ብርሃኑ ተሰብሳቢዎቹ እንዲሁም መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ግንቦት 7 ለነደፋቸው የትግል ስልቶች ማለትም ለሕዝባዊ ተቃውሞ፣ ሕዝባዊ እምቢተኝነት እና ሕዝባዊ አመጽ ዛሬ ነገ ሳይባል ምላሽ መስጠት መጀመር እንዳለበት ማሳሰብያ ማቅረቡ ታውቋል። በተለይ እነዚህን ስልቶች በአገር ውስጥ እና ከአገር ውጭ በተቀናጀ ሁኔታ መተገበር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ቆም ብሎ ሊያስብና ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ሊገባ የሚገባበት ሰአት አሁን ነው ያሉት ዶ/ር ብርሃኑ ይህንን በተሳካ ሁኔታ መተግበር ስንችል ጉጅሌዎቹን ከአገራችንንና ከህዝባችን ጫንቃ ማውረድ እንችላለን ሲሉ ተናግረዋል።
ዶ/ር ብርሃኑ ከተሰብሳቢው ለቀረበላቸው በርካታ ጥያቄዎችም አጥጋቢ ምላሽ ሰጥተዋል። በተለይ በኤርትራ በኩል እየተደረገ ያለውን ትግል አስመልክቶ ለቀረበላቸው ጥያቄ ሰፊ ምላሽና ማብራሪያ በመስጠት በተሰብሳቢዎች ዘንድ የነበረውን ብዥታ ማጥራት መቻላቸውንና ተሰብሳቢዎቹ እየተደረገ ላለው ትግል በጭብጨባ ድጋፍ መስጠታቸውን ከስፍረሰው የደረሰን መረጃ አመልክቷል።
በመጨረሻም በስብሰባው ላይ በጠላት እጅ ወድቀው የሚገኙት የንቅናቄያችን ዋና ፀሐፊ የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ሥራዎች በስፋት መወሳታቸውን ለማውቅ የተቻለ ሲሆን ኢትዮጵያውያኑ የአቶ አንዳርጋቸው ስራዎች ሲቀርቡ አብዛኞቹ በሐዘን እና በቁጭት ሲያነቡ እንደነበርም የደረሰን መረጃ ያመለክታል። በስብሰባው መገባደጃ ላይ ለጨረታ የቀረበው የነፃነት አርበኛው የአቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ፎቶግራፍም በከፍተኛ ገንዘብ መሸጡ ታውቋል። ኢትዮጵያውያኑ በጋራ እጅ ለእጅ በመያያዝ እየተደረገ ያለውን የነፃነት ትግል ከዳር ለማድረስ ከመቼውም ጊዜ በላይ በቁርጠኝነት መነሳታቸውን በቃለ መሐላ ካረጋገጡ በኋላ ስብሰባው መፈጸሙም ታውቋል።



    Friday, October 17, 2014

    የስሞኑ የወያኔ ነጠላ ዜማ !!!! ማን ነበር ባንዲራ ጨርቅ ነው ያልው?

                                             
                 ሰሞኑን የወያኔ ባለስጣንና ካድሬዎቻቸው ሰንድቅ አላማን አልማክበር ቡዙሃንነትን አለመቀበል ነው የብሄር ብሄረስቦችን መብትና ጥቅም ካለመቀበል የተፈፀመ ነው በማልት ከመንግስት ኮሚኬሽን ጽ ቤት ሚንስትሩ አስክ ጠቅላይ ሚንስትሩ እየተቀባበሉ ብሔር ብሔረስቦች በሚል ማጭበርበርያ ሲያራግቡት ከርመዋል
    አቶ መለስ ከዚህ በፊት አንዴ ሲዘቀዝቁት አንዴ ባንድራ ጨርቅ ነው ሲሉት የነበረውን ባንዲራ የሞቱ ግዜ ይባስ ብሎ ከአስክሬን ጋር እንዲቀበር ተደረገ አይ ይሄ ሚስኪን ባንዲራ

    በአንድ ወቅት የኢትዮጵያ ባለስልጣናት አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንድቅ አላማ ላይ የብሔሮች መፈቃቀድ የሚገልፅ አርማ መኖር አለብት አርማውስ ምን አይነት ይሁን የሚል ሐሳብ ያቀርባሉ የታሪክ ፕሮፌስር የሆኑት ላጲሶ ጌ ዴሌቦም ሐሳባቸውን አንድሚክተልው ሰንዘሩ  የኢትዮጵያ ህዝብ በጣም ተጨቁኖ የኖረ ህዝብ ነው ሰለዚህ ሰንደቅ አላማ ላይ የሚቀመጠው ዓርማ ይህን ጭቆናውን የሚገልጽ መሆን አለበት ለዚህም ደግሞ  ከአህያ  ምሰል የተሻለ  አርማ የለም ህዝቡ ለዘመናት አምባገነንነት ተጭኖበት በጭቆና ውስጥ ነበርና

    ፍትህ እኩልነት ከመንግሥትም ይሁን ከማንም ነፃ የሆነ ዳኝነት ፍትሀዊ የሆነ የሀብት ክፍፍል እንዲሁም እኩል የሆነ የሥራ እድል ሣይኖርና ጥቂት ካድሬና ወሮበሉችን ለሚያገለግል ሥርአት ባንዲራ ምኑ ነው!? ሥለጨርቅ ከምትለፈልፍ ትላንት በወገኖቻችን ላይ የደረሠን ግፍ ሥንቃወም ሥለተደበደቡት እንዲሁም በግፍ ከነበሩበት ወያኔ ራሡ በሸረበው ሤራ ሥለተጎዱ ሠዎች ብትጨነቅ ምን ነበር ይህ ሥርአት ሆድ እንጂ ህሊና በሌላቸው ሠዎች ሥለተሞላ ከዚህ የተሻለ ነገር አንጠብቅም ባንዲራውን ያወረዱት ወያኔንም ያወርዱታል!!! በሕዝባዊ እንቢተኝነት ወያኔም የሚወርድበት ግዜ አሩቅ አይሆንም።

    የወያኔ ባለስልጣንና ካድሬዎቻቸው የተለወጠው ባንዲራው ሳይሆን አርማው መሆኑን ሳይውቁት ቀርተው ሳይሆን አሸባሪ የሚለውን ነጠላ ዜማ በየግዜው በመልቀቅ ህዝቡን በፕሮፖጋንዳ ለማወናበድ የሚያደርጉት ሙከራ ነው፦

     ዳንኤል አምዶም

    Thursday, October 16, 2014

    የወያኔ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ዶክተር ቴድሮስ አድሐኖም ለጥቂ ተሳቱ

    ሀፍረትና ይሉኝታ የሚባሉ ነገሮች በአጠገባቸው ያለ የማይመስላቸው ብልግና ጭካኔ ወገንን ካለ ህግ መግደል ማዋረድ  የህዝብ ሀብት በጠራራ ፀሐይ መዝረፍ ለሰው የተስጠ ፀጋ አድርገው የሚቆጥሩትን የወያኔ መንግስት በሔደበት ቦታ ሁሉ መዋረድ ማየትና መስማት የተለመደ ሆኖአል።

    በዛሬው አለት በኖርዌ  Invest in Ethiopia  ተብሎ  በ Norwegian-African Business Association አዘጋጅነት በተጠራው ዝግጅት ላይ ለመሳተፍ ወደ ኖርዌ የመጣውን የወያኔ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ዶክተር ቴድሮስ አድሐኖም ላይ Human right before investment አና የተለያዩ መፈክሮች በማሠማትና የእንቁላል ናዳ በማውረድ የሚንስትሩን አንገት በማስደፋት የኖርጂያንን ፖሊስ አጨናንቀውት ውልዋል

    የዚህ የወረበላ የወያኔ መንግስት መውደቂያ አሁን ነው በዘር በሐይማኖት መከፋፈል ያክትማል እጅ ለ እጅ ተያይዘን የነፃነት ዜማ አናዜማለን ኢትዮጵያ የብሔር ቢሔረስቦች አገር እንጂ ያአንድ ብሔር አይደለችም በማለት የተቃውሞ ስልፉን በተሳካ ሁሄታ አጠናቋል  http://www.nrk.no/nyheter/1.11989821
    http://www.nrk.no/nyheter/1.11989821

    Tuesday, October 14, 2014

    እልል እልል ወያኔ ሰላማዊ ሰልፍ ፈቀደ

    በጥቃቅን አና አነስተኛ ጥቂት ካድሬዎች አና በዘይት አና በስኳር የተደለሉ በትናትናው አልት ሰንደቅ አላማችንን የደፈሩ ግለስቦች በህግ ይጠየቁልን ሲሉ ሰልፍ ወጡ የሚገርመው ባለፈው ግዜ አስቃቂና በአለም ላይ ታዪቶ የማይታወቅ የአረብ አገር ውሾች በወንድምና በህቶቻችን ላይ ያደርሱባችውን አና እያደረሱባቸው ያሉትን ነገር አስመልክቶ ሰላማዊ ሰልፍ ሲወጣ አንደገናም ጣልያን ለምን ለጨፍጫፊው ግራዚያኒ መታስቢያ ሀዉልት ሰራች በለው ጣልያን ኢንባሲ ተቃዉሞ ሰልፍ ለማካሄድ የሞከሩትን ኢትዮጵያውያን ለስርና ለፌደራል ዱላ ድብደባ ተዳርገዉ ተዋርደዋል ባለ ራሂው መርያቸው ነፋሳቸውን ይማርና ባንዲራ ጨርቅ ነው ሲሉ ጆሮ ዳባ ልበስ ያሉት የወያኔ ቂል ሆዳም ካድሬዎች አሜካን አገር የወያኔን ባንዲራ አውርደው ትክክለኛውን ባንድራ በመሰቀሉ ያንገበገባቸው የወያኔ ባንዳዎች ተንጨረጨሩ ድንቄም ተቆርቋሪ ወያኔ በርሃ እያለ በሶና ጨው ሲቋጥርበት የዘመኑ ካድሬዎች የት ነብራቹ

    Monday, October 13, 2014

    Open letter to U.S. President Barack Obama


    Monday, October 13, 2014 @ 05:10 AM ed
    By Abebe Gellaw
    Note: Upon the invitation of the Democratic National Committee, I had another opportunity to attend an exlusive event with President Obama. He spoke about the opportunities and challenges that his administration is taking up at home and abroad. In the October 10 event held at The W Hotel in downtown San Francisco, I took the golden opportunity to hand the following letter to a White House aide, who promised to deliver it to the President. In any case, here it is in a form of an open letter to President Obama.
    ….
    President Barack Obama
    1600 Pennsylvania Ave NW,
    Washington, DC 20500
    Mr. President,
    First and foremost, I would like to express my sincere appreciation to you for taking some bold steps to inspire the future leaders of Africa. The Mandela Washington Fellowship, which aims to bring 500 bright and visionary young African leaders to the White House and Capitol Hill annually for a unique experience and learning, is arguably one of the best initiatives that the government of the United States has ever taken.
    I am sure many Africans support such an initiative because the future and hope of the African continent hinges upon new breed of visionary leaders that are willing to boldly take risks to lead Africa out of the darkness of brutal tyranny and corruption into the sunshine of freedom, dignity, justice and democracy. Some of these young dreamers and visionaries you are trying to inspire will certainly follow the footsteps of Martin Luther King Jr., Gandhi and Mandela.
    If African nations suffering under tyrannies are to get out of the quagmire of abject poverty, ignorance,  corruption, abuse of power and the indignity they are suffering at the hands of its own rulers, a new breed of African leaders with selfless mindsets have to take the lead. However, we should also remember that countless young visionary Africans who could have joined the coveted fellowship cannot even apply because most are thrown in harsh jails, some are killed and many are tortured and abused because of their views and the beautiful dreams they cherish.
    Mr. President, it would be disingenuous of me if I am remiss to raise the serious concerns that freedom fighters and activists like myself are expressing in the aftermath of the African Leadership Summit that you hosted last August.  While the summit should be applauded as the first ever U.S.-Africa summit aimed at engaging African rulers, the list of guests was truly disturbing.
    Just to mention a few among many, Teodoro Obiang of Equatorial Guinea, Gambia’s Yahya Jammeh, Cameroon’s Paul Biya, Jose Eduardo dos Santos of Angola even Ethiopia’s Hailemariam Desalegn, who is the front man for TPLF’s brutal regime, are among the worst human rights abusers in the continent that are shedding the blood of so many innocent people and terrorizing their own people to sustain their tyranny and corruption. Africa’s biggest obstacles to progress and change are its own abusive rulers. Without respect for human rights, progress and development has little meaning because it is not the aspiration of any nation to starve and die dispossessed of dignity in silence and fear.
    Mr. President, it is true that some African countries are registering some progress. But in so many countries like Ethiopia, where crony capitalism is on the rise, the hyped up progress and development is driven by a greedy ethnocentric ruling elite. As you very well know, crony capitalism mainly benefits the privileged few at the detriment of the majority.
    Mr. President, during your meeting with a delegation of Ethiopian officials that included Prime Minister Hailemariam Desalegn and Foreign Minister Tedros Adhanom last month at the United Nations, you said: “Obviously we’ve been talking a lot about terrorism and the focus has been on ISIL, but in Somalia, we’ve seen al-Shabaab, an affiliate of al Qaeda, wreak havoc throughout that country.  That’s an area where the cooperation and leadership on the part of Ethiopia is making a difference as we speak.  And we want to thank them for that.”  It is indeed a great honor for Ethiopia to get your administration’s commendation for its role in the global war on terror.
    However, any careful reading of the annual State Department report on human rights reveals disturbing facts that maybe unintentionally overlooked. It is clear that the greatest threats on the safety and security of the ordinary people of Ethiopia do not come from al Qaeda or al-Shabaab. It comes from the very people who sat with you pretending to be committed to be fighting against terrorism. As a matter of fact, after the fall of the brutal military rule of Mengistu Hailemariam in 1991, it is a tragedy that another tyranny is under the TPLF is terrorizing Ethiopia for over two decades.
    The TPLF regime has killed, maimed, tortured and jailed countless Ethiopians during its reign of terror. So many journalists, bloggers, activists, dissidents and freedom fighters are being jailed and tortured accused of fictitious terrorism charges. The award winning journalists Ekinder Nega, Reeyot Alemu, Wubishet Taye, the young Zone9 bloggers, leaders of Muslim rights movement, activists and dissidents like Andargachew Tsege, Andualema Arage, Bekele Gerba, Olbana Lelisa and countless others have been labeled terrorists. They are languishing in rat-infested jails abused, tortured and brutalized. Such a cowardly attack against innocent civilians for speaking out against tyranny is nothing but terrorism.
    President Obama, please allow me to quote just two paragraph from the 2013 U.S. State Department Human Rights Report on Ethiopia: “The most significant human rights problems included: restrictions on freedom of expression and association, including through arrests; detention; politically motivated trials; harassment; and intimidation of opposition members and journalists, as well as continued restrictions on print media. On August 8, during Eid al-Fitr celebrations, security forces temporarily detained more than one thousand persons in Addis Ababa. The government continued restrictions on activities of civil society and nongovernmental organizations (NGOs) imposed by the Charities and Societies Proclamation (the CSO law).”
    “Other human rights problems included arbitrary killings; allegations of torture, beating, abuse, and mistreatment of detainees by security forces;reports of harsh and, at times, life-threatening prison conditions; arbitrary arrest and detention; detention without charge and lengthy pretrial detention; a weak, overburdened judiciary subject to political influence; infringement on citizens’ privacy rights, including illegal searches; allegations of abuses in the implementation of the government’s “villagization” program; restrictions on academic freedom; restrictions on freedom of assembly, association, and movement; alleged interference in religious affairs; limits on citizens’ ability to change their government; police, administrative, and judicial corruption; violence and societal discrimination against women and abuse of children; female genital mutilation/cutting (FGM/C); trafficking in persons; societal discrimination against persons with disabilities; clashes between ethnic minorities; discrimination against persons based on their sexual orientation and against persons with HIV/AIDS; limits on worker rights; forced labor; and child labor, including forced child labor. Impunity was a problem. The government, with some reported exceptions, usually did not take steps to prosecute or otherwise punish officials who committed abuses other than corruption.”
    Mr. President, I hope you agree with me that the disturbing testimony from the State Department is as bleak as a CIA report on al-Qaeda. It should be noted here that the Tigray People’s Liberation Front was also blacklisted in the Global Terrorism Database of the U.S. Department of Homeland Security before it came to power. Terrorist groups, whether they operate as a government or a band of pirates, have similar objectives and aspirations. They try to cause great fear and impose their will upon others through killings, massacres, tortures, kidnappings and all sort of inhuman tactics.
    In the aftermath of the 2005 brutal crackdown, U.S. Senator Patrick Leahy had said, in a statement, “Ethiopia has been an ally of the United States in combating international terrorism, yet it is using similar tactics against its own people…The government’s heavy handed tactics to steal the election and persecute those who sought to play by the rules of democracy, should be universally condemned.”
    Mr. President, so many Ethiopians appreciate your effort to help Ethiopia. But the United States should not provide unconditional funds to the tyrants in power that are terrorizing the oppressed people of Ethiopia. The United States should not also lose its unique place as the beacon of hope and freedom. It needs to live up to its core values and creeds. If the United States needs credible allies against terrorism, it has to look into the records of questionable allies and press them to clean their own house first before fighting other terrorists.
    Mr. President, as you said: “We lose ourselves when we compromise the very ideals that we fight to defend. And we honor those ideals by upholding them not when it’s easy, but when it is hard.”
    Ordinary people like me will continue to make every effort to stick out reminders and notes so that the government of the United States continues to uphold the foundational values and ideals that have made this country truly great and admirable. I do hope that eventually we will get noticed and our voices will be heard.
    Most respectfully,
    Abebe Gellaw
    Global Alliance for the Rights of Ethiopians

    Sunday, October 12, 2014

    Ana Gomez faults the British on Andargachew Tsige case


    Filed under: News & Views | 
    Member of the European Parliament Ana Gomez blamed London for being soft on Ethiopia and, in particular, for the extradition of British national Andargachew Tsege.Ana-Gomez-European-parliament_thumb
    The MP made the remarks in an EU Parliament subcommittee hearing that focused on Andargachew Tsege, who was second-in-command of the rebel group Ginbot 7. The man was detained on June 23 at Sana’a international airport, Yemen, when he was transiting to Eritrea, and subsequently extradited to Ethiopia.
    Andargachew’s detention became public knowledge after a week, when his group issued a statement. Another week passed before Ethiopia confirmedthat the Yemenis extradited him, while the Yemeni are silent to date.
    During the two weeks of information black-out the British claimed that they were “press[ing] the Yemeni authorities at senior levels to establish [Andargachew's] whereabouts”.
    It was on July 8, the same day that Ethiopia confirmed to have the man in custody, Britain’s Foreign and Commonwealth Office confirmed the extradition.
    Ms. Gomez, however, is of the opinion that the British had been feigning ignorance in those two weeks.
    In a meeting of EU Parliament’s subcommittee on Human Rights, on Sept. 24, Gomez said:
    “I can’t imagine that this rendition could have taken place without the British authorities knowing it full well.”
    To corroborate her accusation, Gomez claimed “I know that the British Foreign Affairs is well-informed in Ethiopia, it has advisors placed in the Ethiopian gov’t, I know some of them”. Apparently, a reference to British nationals, like Patrick Gilkes, who work as consultants in Ethiopian government offices.
    Questioning the sincerity of London on the matter, Gomez added:
    “….because there was a reaction of the international community even the British Foreign Office was forced to come out.”
    Ms. Gomez, who believes more had to be done on Andargachew’s case, attributed the “softness” to “some member countries” of the EU, saying that:
    “[Andargachew Tsege's].situation is untenable British government and EU have the obligation to do much more than they are doing. It’s not just about issuing statements.
    And I know that actually even in the discussions in Ethiopia the attitude is extremely extremely reluctant to act, despite the fact that Ethiopia is….a major recipient of EU development assistance where [we can] make a difference if we want to make a difference.
    Unfortunately, some member states don’t want to make a difference they want business as usual. They are probably even supplying the filters for blocking [internet]“.
    The remark resonates the claim made by Human Rights Watch in 2010 that Britain’s official development agency, DFID, was engaged in “persuading other development partners to [have] favorable view of the [the ruling party] EPRDF, sometimes undermining collective positions on human rights.” Gomez’s musing of supply of internet tools cold be in reference to recentmedia reports that Ethiopian intelligence agencies purchased a spyware produced by FinFisher, a German firm that used to be part of a London based company.
    A British member of the Subcommittee, Richard Howit, did not respond to the criticisms, noting the distribution of a copy of the July 2014 statement from the Foreign and Commonwealth Office in the meeting hall which states:
    “We have made clear that we expect immediate consular access and requested reassurances that the death penalty imposed in absentia will not be carried out. We will continue to raise this urgently with the Ethiopian authorities.
    The British Government has separately raised the completely unacceptable actions of the Yemeni government who disregarded their obligations under the Vienna Convention and Convention Against Torture and is following up further with them.”
    Asked why the British government is not demanding an immediate and unconditional release, Richard Howit said:
    “….we can call for his release because if he is there illegally in the first place and there is no legal reason for him to be held – if the president [of the subcommittee] – agrees with that argument I hope that we may write a letter both the Ethiopians but also to the British authorities”.
    The chairwoman, however, closed the meeting indicating that a follow-up will be held “in a couple of months”.
    A representative from an Ethiopian Embassy, who kept silent the entire session, read a statement indicating that:
    “Andargachew Tsige is on a public records stating that he has been  training and arming group in Eritrea” and that “his organization[Ginbot 7] has recently declared to disrupt all government activities inside and outside the country”.
    Human Rights Watch’s recent statement pointed out that “Ginbot 7 has advocated the armed overthrow of the Ethiopian government”, in a surprising divergence from the trend in Western media and activists.
    Source:: Danielberhane