Pages

Monday, April 1, 2013

በፌስ ቡክ አስተያየት የፃፈ የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ታሰሩ !


በፌስ ቡክ አስተያየት የፃፈ የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ታሰሩ !

በአዲሱ የአዲስ አበባ ቴክኒዎሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ የሆነዉ ወጣት በዚሁ ምክንያት ታስሮ ወደአርባምንጭ መወሰዱን ወኪላችን የላከልን ዘገባ ያመለክታል። የአርባ ምንጭ ፖሊስ የሰዎች ስም የሚያጎድፍ በማዉጣቱ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ከአዲስ አበባ ወስደን ለፍርድ ለማቅረብ ጉዳዩን እያጣራሁ ነዉ ማለቱንም ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር በዘገባዉ ጠቅሷል።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር  audio 

No comments:

Post a Comment