Thursday, August 15, 2013


የማመሳቀል አቅምን ማሳየት የፖለቲካ አሸናፊነትን ማሳየት አይደለም!


አጼ ኃይለሥላሴ በሰጡት ንጉሳዊ ብይን ያልተደሰተ ኢትዮጵያዊ ንጉሱ ፊት ቀርቦተቃውሞውን የማሰማት እድል ነበረው። እናም በንጉሱ ፊት “ጃንሆይ የሰጡትፍርድ ፍርደ-ገምድል ነው። አቤት እላለሁ” በማለት ምሬቱን ይገልጻል። ንጉሱምከእኛ በላይ ማን አለና ነውለማን ነው አቤት የምትለው?” ብለው ይጠይቁታል።ሁሉን ለሚችል አምላክ እንጂ ለሌላ ለማን ይነገራል” ብሎ መለሰላቸው። ንጉሱምበሚታወቁበት ርጋታቸው ከፈገግታ ጋር “እኛን ቀብቶ ያነገስን ማን ነው እና ነውለእግዚያብሄር ይግባኝ የምትለው” ብለው መለሱለት ይባላል። ከዓመታት በፊትኢትዮጵያ ውስጥ መጽሄት ሳነብ (ጦቢያ ላይ ይመስለኛልያገኘሁትን ነውያካፈልኩት። ተደርጎ ይሆናል። ውጭያዊ ምክንያቶችን እንደተጠበቁ ሆነው የለውጥሃሳብን ከኢትዮጵያዊነት እና ከኢትዮጵያዊ አስተሳሰብ ጋር ማዋኽድ ስለተሳነው1966 የፈነዳው ዓብዮት ዛሬም ድረስ ባይሳካም  በወቅቱ የተወሰደው እሳትየለበስ እሳት የጎረሰ የፓለቲካ ርምጃ ጥሩ ነበር መጥፎ የሚለውን ብይን ለየራሳችንትተን ለውጡ በማያሻማ ሁኔታ ትቶት የሄደውን  ትምህርት ግን ማስታወስያስፈልጋል።የህዝብ የቁጣ ሰይፍ ሲመዘዝ በነማን ላይ እንዳነጣጠረ የሚስተው ሰውያለ አይመስለኝም።

የወያኔ ወንጀል ለቀናት ቢዘረዘር አያልቅም

ሀ) የጋምቤላ እልቂት 

ለ) ኦጋዴን ወገኖቻችን ላይ የተፈጸመው ሰቆቃ  

 የ1997 ምርጫ



                                                         ይህን በመሰለ አሰቃቂና አስደንጋጭ ሁኔ

ቂሊንጦ ተወስደው የተደበደቡትና ለሞት የተዳረጉት የኦሮሞ ወገኖቻችን የሰቆቃ 




                   በእስልምና እምነት ተከታይ ወገኖቻችን ላይ እየደረሰ ያለው ጅምላ ጭፍጨፋ  



     

 
        ረ) በወያኔ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ተጠቂ መሆናቸውን እንኳ በውል ያላወቁ ልጅ ወልዶ ራሳቸውን ለመተካት በየጸበሉ የሚነከራተቱ ወገኖች 




       በአንድ ጎራ ሊያሰልፈን ይገባ ነበር፡