Thursday, November 6, 2014

Ethiopia: Human rights campaigner says African Union should move headquarters out of Ethiopia

የአፍሪካ ህብረት መቀመጫነቱ ከኢትዮጵያ መነሳት እንደመፍትሄ
ጋዜጠኛና ሰብዓዊ መብት ተከራካሪ የሆነው አንጎላዊው ራፋኤል ማርክስ በኢትዮጵያ ያለው ሀሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት ገና የሚቀረው በመሆኑ የአፍሪካ ህብረት መቀመጫነቱ ከአዲስ አበባ ተነስቶ በሰብዓዊ መብት ጥበቃ የተሻለ ወደ ምትባል ሀገር መቀየር ይገባል ባይ ነው፡፡
ህብረቱ 53 የአፍሪካ ሀገራትን የሚወክል ቢሆንም በሰብዓዊ መብቶች ረገድ ምንም አልሰራም ተብሏል፡፡
በተጨማሪም ይህ የአንጎላ ዜግነት ያለው ጋዜጠኛና ሰብዓዊ መብት ተከራካሪ በሚሊየኖች በሚቆጠሩ ዶላሮች መጭበርበር ላይ የምርምር ጋዜጠኝነት ስራ በመስራቱ ሞዛምቢክ ውስጥ እ.አ.አ በ2000 ስለተገደለው ሞዛምቢካዊ ጋዜጠኛ ያስታውሳል፡፡ ስታር ትሪብዩን እንደዘገበው

No comments:

Post a Comment