የአፍሪካ ህብረት መቀመጫነቱ ከኢትዮጵያ መነሳት እንደመፍትሄ
ጋዜጠኛና ሰብዓዊ መብት ተከራካሪ የሆነው አንጎላዊው ራፋኤል ማርክስ በኢትዮጵያ ያለው ሀሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት ገና የሚቀረው በመሆኑ የአፍሪካ ህብረት መቀመጫነቱ ከአዲስ አበባ ተነስቶ በሰብዓዊ መብት ጥበቃ የተሻለ ወደ ምትባል ሀገር መቀየር ይገባል ባይ ነው፡፡
ህብረቱ 53 የአፍሪካ ሀገራትን የሚወክል ቢሆንም በሰብዓዊ መብቶች ረገድ ምንም አልሰራም ተብሏል፡፡
በተጨማሪም ይህ የአንጎላ ዜግነት ያለው ጋዜጠኛና ሰብዓዊ መብት ተከራካሪ በሚሊየኖች በሚቆጠሩ ዶላሮች መጭበርበር ላይ የምርምር ጋዜጠኝነት ስራ በመስራቱ ሞዛምቢክ ውስጥ እ.አ.አ በ2000 ስለተገደለው ሞዛምቢካዊ ጋዜጠኛ ያስታውሳል፡፡ ስታር ትሪብዩን እንደዘገበው
No comments:
Post a Comment